በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ዘርፍ ለግል ባለሀብቶች 44 የኢንቨስትመንት ዘርፎች ተዘጋጅተዋል – ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ባለሃብቶችን በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ዘርፍ ለማሰማራት የሚያስችሉ 44 የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዘጋጀታቸውን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ አስታወቁ።
ሚኒስትሯ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት…