Fana: At a Speed of Life!

በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ዘርፍ ለግል ባለሀብቶች 44 የኢንቨስትመንት ዘርፎች ተዘጋጅተዋል – ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ባለሃብቶችን በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ዘርፍ ለማሰማራት የሚያስችሉ 44 የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዘጋጀታቸውን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት…

በ54 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የኮሾ መስኖ ፕሮጀክት ሳይት ከተቋራጮች ጋር ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየም ልዩ ወረዳው ሳጃ ከተማ አስተዳደር በ54 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ከሳጃ ላፍቴን ኮሾ ድረስ የሚገነባው የመስኖ ፕሮጀክት ሳይት ከተቋራጮች ጋር ርክክብ ተካሂዷል፡፡ በሳይት ርክክቡ የተገኙት የልዩ ወረዳው ውሃና ማዕድን ኢነርጂ ጽህፈት ቤት ሃላፊ…

በዩክሬን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ጀርመን ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር እንዲመካከሩ ኤምባሲው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን በርሊን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዩክሬን በትምህርት ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ለኤምባሲው እንዲያሳውቁ አሳሰበ፡፡ ኤምባሲው በሀገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እና ችግር እንደሚረዳና…

ሩሲያ በዩክሬን እያካሄደች ያለችው ወታደራዊ ዘመቻ ዛሬ ለሁለተኛ ቀን መቀጠሉ ተነግሯል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሰያ ትናንት በዩክሬን የጀመረችው ወታደራዊ ዘመቻ መቀጠሉ ተገለፀ። ዛሬ በሁለተኛ ቀኑም በዩክሬን ርእሰ መዲና ኪየቭ ከባድ ፍንዳታዎች መሰማታቸው ነው የተነገረው። በከተማዋ ላይ ሩሲያ የባለስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ሰንዝራለች ስትል ዩክሬን…

በአፋር ክልል ከ955 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ955 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ መሐመድ ሀሰን ÷በበጀት ዓመቱ በክልሉ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ ሰፊ ጥረት እያደረጉ…

በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመመለስ እየተሠራ ነው – አምባሳደር ሌንጮ ባቲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ አገራቸው ለመመለስ ከአገሪቱ መንግሥት ጋር በቅርበት እየተሠራ መሆኑን በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር…

በአዲስ አበባ በአንድ ኮንዶሚኒየም ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የአንድ ህፃን ህይወት ሲያልፍ በሁለት ልጆች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በአንድ ኮንዶሚኒየም ህንፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የአንድ ህፃን ህይወት ሲያልፍ በሁለት ልጆች ላይ ደግሞ ጉዳት ደረሰ። አደጋው በክፍለ ከተማው ወረዳ 4 አራብሳ ኮንዶሚኒየም…

አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ከወንጀል ተጠያቂነት ነጻ ማድረግ ግጭቱን በሠላም ለመፍታት አያስችልም – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ከወንጀል ተጠያቂነት ነጻ ማድረግ ግጭቱን በሠላማዊ መንገድ ለመፍታት አያስችልም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ፡፡ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኖርዌይ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ግንኙነት አጠናክረን መቀጠል እንፈልጋለን- የሩስያ ፌዴሬሽን ሴናተር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር በሩስያ ፌዴሬሽን ሴናተር አይጎር ሞሮዞቪ የተመራ የልዑካን ቡድንን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡ ኢትዮጵያና የሩስያ ፌዴሬሽን ከ123 ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ታሪካዊ ግንኙነት ያላቸው…