Fana: At a Speed of Life!

ወጣት ምህረታብ ሙሉጌታ ለተፈናቀሉ ወገኖችና ለአፋር ክልል የጸጥታ አካላት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣት ምህረታብ ሙሉጌታ በአፋር ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለአፋር ልዩ ሀይልና ሚሊሻ አባላት የግማሽ ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን ለአፋር ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባ አስረክቧል። ከዚህ ቀደም ለመከላከያ ሰራዊት የ1…

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ፡፡ በዚህም ለተፈናቃይ ወገኖች ከ500 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የምግብ ድጋፍ መደረጉ ተገልጿል፡፡…

አሸባሪውን ማስወገድ እና ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው መመለስ ቀዳሚ የመንግስት ሥራ መሆን አለበት – መምህራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ሽብርተኛው ትህነግን አስወግዶ በግፍ የተፈናቀሉ ዜጎችን በአጭር ጊዜ ወደ ቀያቸው ሊመልስ እንደሚገባ በምዕራብ ጎንደር ዞን ነዋሪ የሆኑ የታሪክ እና የሥነ ዜጋናሥነ ምግባር መምህራን ገለጹ። የታሪክ መምህር የሆኑት አቶ ጥላሁን አስራት÷…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ በዱግዳ ወረዳ በክላስተር የሚመረተውን የፓፓዬ ማሳ ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ በዱግዳ ወረዳ በ10 ሄክታር መሬት ላይ በክላስተር የሚመረተውን የፓፓዬ ማሳ በመጎብኝት አርሶ አደሮችን አበረታቷል፡፡ እንደ ኦሮሚያ ክልል በ 1ሺህ 200 ሄክታር መሬት ላይ…

የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሱሉልታ ከተማ ለሚኖሩ አቅመ ደካማ ሴቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሱሉልታ ከተማ ለሚኖሩ አቅመ ደካማ ሴቶች ድጋፍ አደረገ። የጉባኤው ጠቅላይ ጸሐፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ በሱሉልታ ከተማ በመገኘት ድጋፉን አስረክበዋል። ጉባኤው ድጋፉን ያደረገው ከኖርዌይ ቤተክርስቲያን ጋር…

ዋልያዎቹ ነገ ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከደቡብ አፍሪካ ጋር ይጫወታሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግርኳስ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሦስተኛ ጨዋታውን ነገ በባህርዳር ከደቡብ አፍሪካ ጋር ያደርጋል። ለኳታር 2022 የዓለም ዋንጫ ውድድር ለማለፍ ኢትዮጵያ ከጋና፣ ዚምባብዌና ደቡብ አፍሪካ ጋር በምድብ ሰባት መደልደሏ…

አየር መንገዱ የሲኤንኤን ዘገባ ሀሰተኛ ነው ሲል ዘገባውን ተቃወመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጦር መሣሪያዎችን ማጓጓዝን አስመልክቶ በሲኤንኤን የቀረበውን ዘገባ ሀሰተኛ መረጃ ነው ሲል መግለጫ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአይ ኤ ቲኤን ከፍተኛ አባል እና የስታር አሊያንስ…

ወረዳው የአቮካዶ ምርት ወደ ውጭ በመላክ ምንዛሬ ለማግኘት እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ 45 ቶን የአቮካዶ ምርት ወደ ውጭ በመላክ ምንዛሬ ለማግኘት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ምርቱን ወደ ስፔን፣ ፈረንሳይና የተባበሩት አረብ ኤሚሬት እንደሚልክ ነው የገለፀው፡፡ ወረዳው የተሻሻሉ የአቮካዶ…

በደቡብ ሱዳን የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ከ600 ሺህ በላይ ዜጎች ለጉዳት ተጋለጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን ከግንቦት ወር ጀምሮ እየተስፋፋ በሄደው የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ቢያንስ 623 ሺህ ያህል ዜጎች ለጉዳት መጋለጣቸው ተገለፀ፡፡ በአደጋው በርካቶች ቤት ንብረታቸውን ጥለው በመሸሽ ላይ መሆናቸውም ነው የተመላከተው፡፡ በሀገሪቷ…

ኢትዮጵያ የገጠሟትን ፈተናዎች ለመሻገር የአዲሱ ካቢኔ አባላት በከፍተኛ የሀገር ፍቅር ስሜት መስራት አለባቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የገጠሟትን ፈተናዎች ለመሻገር የአዲሱ ካቢኔ አባላት በከፍተኛ የሀገር ፍቅር ስሜት መስራት አለባቸው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ የመንግስትና…