Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖችች የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎድ አካባቢዎች የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የ5 ሚሊየን ብር የምግብ ድጋፍ አደረገ፡፡ በጅግጅጋ ከተማ በመገኘት ድጋፋን ያስረከቡት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዶክተር ኢንጂር ሀብታሙ ኢተፋ ፥ የተከሰተው…

የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዶንባስ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሩን ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከዩክሬን በመገንጠል ራሷን ነፃ አገር አድርጋ ባወጀችው ዶንባስ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ማስጀመራቸዉን ይፋ አደረጉ።   ፕሬዚዳንቱ በመግለጫቸው ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው የዶንባስ ህዝብ ከሞስኮ ወታደራዊ…

ከተማ አስተዳደሩ በሶማሌ ክልል ለተከሰተው ድርቅ 22 መኪና የመኖ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሶማሌ ክልል ለተከሰተው ድርቅ 22 መኪና የመኖ ድጋፍ አደረገ። የከተማ አስተዳደሩ ለሶማሌ ክልል ያደረገው የመኖ ድጋፍ በሁለተኛ ዙር የተደረገ ሲሆን ፥ ከልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎችና አስተዳደር የተዋጣ መሆኑ…

የአፍሪካና ሩሲያ የኢኮኖሚ ትብብር ማስተባበሪያ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እና የሩስያ የኢኮኖሚ ትብብር ማስተባበሪያ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት (አፍሮኮም) ጽህፈት ቤቱን በአዲስ አበባ ከፈተ፡፡ በመክፈቻ ስነ ስርአቱ ላይ የሩሲያ የፌደሬሽን ምክር ቤት አባል ሴናተር ኢጎር ሞሮዞቭ፣ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኤቭጀኒ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን “ጉዞ ወደ ሀገር ቤት “ጥሪ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድህረ ታላቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት የዳያስፖራ ተሳትፎን ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረና የፌዴራል ባለድርሻ አካላት እንዲሁም የኢፌዴሪ ሚሲዮኖች የተሳተፉበት የበይነ መረብ ውይይት ተካሄደ። በውይይቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

ባለስልጣኑ ለ4 ሬዲዮ ብሮድካስት ባለፈቃዶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለአራት ሬዲዮ ብሮድካስት ባለፈቃዶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጠ፡፡ ማስጠንቀቂያ የሰጣቸው ሬዲዮ ብሮድካስት ባለፈቃዶችም ፣ ሟርሴ መልቲሚዲያ ኃ.የተ.የግ.ማ.(ጄ ሬዲዮ ጣቢያ 106.7 ) ፣ አዲስ…

በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ የዓለም አየር ንብረት ለውጥ ሰላባ መሆናችንን ማሳያ ነው -ኤጀንሲው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ ሀገሪቱ የአለም የአየር ንብረት ለውጥ ሰላባ ለመሆኗ ማሳያ መሆኑን የብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኤጀንሲ አስታውቋል።   ኤጀንሲው የአየር ትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክተር ጫሊ ደበሌ፥ በኢትዮጵያ በተለይም…

በኢትዮጵያና ኬንያ መካከል ያለው ግንኙነት ታሪካዊ እና በጠንካራ መሠረት ላይ የተገነባ ነው- አምባሳደር መለስ አለም

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል ያለው ግንኙነት ታሪካዊ እና በጠንካራ መሠረት ላይ የተገነባ ነው ሲሉ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ አለም ተናገሩ፡፡ አምበሳደር መለስ በኬንያ የሚካሄደው አጠቃላይ ምርጫ ሰላማዊ እንዲሆን የሚያስችል አገር…

በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ተቋማት የአሰራር ግልጽነትና ገለልተኝነት በተግባር እየተረጋገጠ መጥቷል – ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ተቋማት የአሰራር ግልጽነትና ገለልተኝነት በተግባር እየተረጋገጠ መምጣቱን በጠቅላይ ሚኒስትር ዕህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ። ዶክተር ቢቂላ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ…