Fana: At a Speed of Life!

“የዓለም ኢትዮጵያውያን ሴቶች ጥምረት” ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም የሚኖሩ የኢትዮጵያ ሴቶች አባል በመሆን ልምድና እውቀታቸውን በመጋራት ተጠቃሚ የሚሆኑበት የሴቶች ጥምረት ተመሰረተ፡፡ በኢትዮጵያ እና በየትኛውም ዓለም የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ሴቶችን በአባልነት የሚያካትተው ጥምረቱ…

የደሴ ከተማን ህዝብ መሰረታዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ተመድቦ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የደሴ ከተማን ህዝብ መሰረታዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ መድቦ እየሰራ መሆኑን የከተማዋ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ። በመምሪያው የኢንስፔክሽን ቡድን መሪ አቶ ይማም ሰይድ ለፋና…

ጉዳት የደረሰባቸዉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሙሉ አቅም ወደ ሥራ እንዲገቡ እየተሠራ ነው- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉዳት የደረሰባቸዉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሙሉ አቅማቸዉ ወደ ሥራ እንዲገቡ በልዩ ትኩረት እየተሠራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታው ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ እንደገለጹት÷…

ሁሉም ቤተ እምነቶች የሰላምን አስፈላጊነት ማስተማር ቀዳሚ ተግባራቸው ሊሆን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ሁሉም ቤተ እምነቶች ለተከታዮቻቸው የሰላምን አስፈላጊነት ማስተማር ቀዳሚ ተግባራቸው ሊያደርጉ ይገባል ሲሉ የሃይማኖት አባቶች ተናገሩ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ አካባቢዎች የሚፈጠሩ ግጭቶች እየተባባሱ…

በዘንድሮው የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ ንቅናቄ ከ8 ሺህ በላይ ተፋሰሶች ይለማሉ- የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአማካይ ለ20 የሥራ ቀናት በሚቆየው የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ ሥራ ከ8 ሺህ 400 የሚልቁ ተፋሰሶች እንደሚለሙ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ኃይለማርያም ከፍያለው ዛሬ በሰሜን ሸዋ ዞን በተካሄደው…

የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ዋና ኃላፊ ህወሓት በደቡብ ወሎ ያደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት (ዩ ኤን ዲ ፒ) ዋና ኃላፊ ቱርሃን ሳልህና ሌሎች የልማት ድርጅቱ የሥራ ኃላፊዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች ያደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ። ዋና ኃላፊው…

በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች መልሶ ግንባታ ላይ የሚያተኩሩ የ11 ፕሮጀክቶች የማስጀመሪያ መርሀ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች መልሶ ግንባታ ላይ የሚያተኩሩ 11 ፕሮጀክቶች የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ። ፕሮጀክቶቹ ከወቅቱ የኢትዮጵያን ተጨባጭ ሁኔታና ጦርነቱ ካስከተለው ማህበራዊ፣…