ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካን እንቅስቃሴ መስራችና የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ናት-ፕ/ት ኢስማኤል ኡመርጌሌህ
አዲስ አበበ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲው ፕሬዚደንት ኢስማኤል ኡመርጌሌህ በዚህ ልዩ በሆነ ቀን እዚህ በመገኘቴ ክብር ይሰማኛል ብለዋል።
በዚህም ለወንድሜ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለሁ…