የፈተናዎች ኤጀንሲ ለቀረቡለት ከ20 ሺህ በላይ የተማሪ ቅሬታዎች ምላሽ መስጠቱን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤትን አስመልክቶ ለቀረቡለት ከ20 ሺህ በላይ የተማሪዎች ቅሬታዎች ምላሽ መሰጠቱን የፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡
የፈተናዎች አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ከፈተና እርማት…