Fana: At a Speed of Life!

በጌዴኦ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን በይርጋጨፌ ወረዳ በቆንጋ ቀበሌ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ 45 ሰው ጭኖ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ መኪና በመገልበጡ የደረሰ ነው፡፡ በዚህም የ6…

በኢፋድ ድጋፍ የሚካሄዱ የልማት ስራዎች የህብረተሰቡን ህይወት ለማሻሻል ከፍተኛ ሚና አላቸው – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የግብርና ልማት ዓለም አቀፍ ፈንድ (ኢፋድ) ፕሮግራም የሚካሄዱ የልማት ስራዎች የህብረተሰቡን ህይወት ለማሻሻል ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ። የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ከግብርና…

በሀረሪ ክልል ድህነትን ለመቀነስና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ በትኩረት እየተሰራ ነው- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ድህነትን ለመቀነስና እና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ። በክልሉ ሁለተኛው ዙር የከተማ ሴፍቲኔት ፕሮግራም በይፋ የተጀመረ ሲሆን÷ በመድረኩ…

የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ መምህሩ የራሱን “ድሮን” በመሥራት የተሳካ የሙከራ በረራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሜካኒካል ምኅንድስና ምሩቅ የሆነው የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ መምህሩ አማኑኤል ባልቻ ድሮን በመሥራት የተሳካ የሙከራ በረራ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ለታ ተስፋዬ ÷ መምህሩ የሠራው ድሮን 250…

የሲዳማ ክልል በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ለኦሮሚያ ክልል በድርቅ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል የ20 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ለኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ…

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ ጨዋታዎች ሲቀጥሉ መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሀዲያ ሆሳና ይጫወታል

አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) 13ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ ጨዋታዎች ሲቀጥሉ መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሀዲያ ሆሳና የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ እስካሁን በተደረጉ ጨዋታዎች ሽንፈት ያልገጠመው ቅዱስ ጊዮርጊስ ደረጃውን ለማስጠበቅ እና…

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ስኬታማ ነበር- አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናችን የተካሄደው 35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ስኬታማ እንደነበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ አምባሳደር ዲና ዛሬ ሳምንታዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን፥ አማርኛ…

6ኛው የአውሮፓ ኅብረት – አፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የአውሮፓ ኅብረት - አፍሪካ ኅብረት ጉባዔ በቤልጂየም ብራሰልስ ተጀምሯል፡፡ ጉባዔው ዛሬ እና ነገ የሚካሄድ ሲሆን የሁለቱ ህብረቶች አባል ሀገራት መሪዎች እየተካፈሉ ነው፡፡ በጉባዔው መሪዎቹ የላቀ ብልጽግና እውን…