Fana: At a Speed of Life!

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት በደማቅ ሥነ ሥርዓት  እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት በደመቅ ሥነ ሥርዓት  በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መስቀል አደባባይ ሲደርሱ  ከመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች በመስቀል አደባባይ የመምጣታቸውን ይጠባበቅ የነበረው ህዝብ…

የመንግስት ምስረታ በዓለ ሲመት በመስቀል አደባባይ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ የመንግስት ምስረታ በዓለ ሲመት በመስቀል አደባባይ ተጀምሯል። በበአለ ሲመቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች መታደማቸውን ከከተማዋ ፕረስ ሴክሬታሪ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የተለያዩ…

የጠቅላይ  ሚኒስትሩ ሹመትና የዉጭ ሚዲያዎች ሽፋን

አዲስ አበባ፣መሰከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጲያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዉ መመረጣቸዉን አለም አቀፍ ሚዲያወች ሽፋን ሰጡ፡፡ አልጀዚራ፣ቲ አር ቲ ወርልድ እና አፍሪካ ኒዉስ በፊት ገፃቸዉ÷ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር  አብይ አህመድ እሰከ ቀጣዩ 5 አመት…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥልጣንና ተግባር ምንድነው?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ የእሰፈፃሚነት ሥልጣን የተሰጠው ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሚመሩት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተጠሪነታቸው ለሕዝብ ተወካዮች…

የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዌሪ ሙሴቨኒ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዌሪ ሙሴቨኒ አዲስ አበባ ገቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገቡ። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዌሪ ሙሴቨኒ በቦሌ ዓለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ÷ በትምህርት…

በኢትዮጵያ ምድር በአመፅና በጠመንጃ ትግል የሚገኝ ስልጣን እንደማይኖር ሊታወቅ ይገባል- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ምድር በአመፅና በጠመንጃ ትግል ወይም ንፁሃንን በማሻበር የሚገኝ ስልጣን ከእንግዲህ እንደማይኖር ሊታወቅ ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤትና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጋራ መክፈቻ ጉባኤ…

የደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫኪር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫኪር ማያርዲት የኢትዮጵያን የጠቅላይ ሚኒስትር በዓለ ሲመት ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚደንት ሳልቫኪር በቦሌ ዓለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ÷ በትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የእንኳን ደስ አሎት መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንኳን ደስ አሎት መልእክት አስተላልፈዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ፥ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ዓሊ ዳግም…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት ላይ የውጭ አገር መሪዎች ታድመዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዛሬ በሚካሄደው ታሪካዊ የአዲስ መንግሥት ምስረታና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት ሥነ ሥርዓት ላይ የተለያዩ የውጭ አገር መሪዎችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል። በዚሁ መሠረት የሶማሊያ ፣ የጂቡቲ፣…

የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌህ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌህ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዛሬው የመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም ነው አዲስ አበባ የገቡት፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ…