Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በተከሰተ የእሳት አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በትናትናው እለት በተከሰተው የእሳት አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ የአዲስ አበባ አደጋና ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት…

የሶማሌ ክልል ግማሽ ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት እንዲፀድቅ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ካቢኔ ባካሄደው ስብሰባ 500 ሚልየን ብር ተጨማሪ በጀት እንዲፀደቅ ውሳኔ አሳለፈ። ተጨማሪ በጀቱ በሚቀጥሉት ወራት ለድርቅ አደጋው ምላሽ የሚውል መሆኑ ተገልጿል። በተለይም ለተለያዩ ምግቦች መግዣ፣ ለውሃ፣…

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያዘጋጀው የፖለቲካ ፓርቲዎች የውይይት መድረክ በተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር በማድረግ ላይ ነው፡፡ የመድብለ ፓርቲ ግንባታ ፣ ምርጫ እና ምርጫ ነክ ጉዳዮች ፣ ሕገ መንግስታዊ ጉዳዮች፣ የዴሞክራሲ ተቋማት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአውሮፓ ህብረት አመራሮች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድርጋቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርልስ ሚሼል እና ከሕብረቱ ዓለም አቀፍ አጋርነት ኮሚሽነር ዩታ ኧርፒላይነን ጋር በብራስልስ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚንስቴር…

የኢትዮጵያ እና እስራኤል ቁርኝት ዘመናትን ያስቆጠረና ታሪካዊ ነው-በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ከሆኑት አቶ አለልኝ አድማሱ ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ሃገራት የሚያስተሳስሯቸው በርከታ ጉዳዮች መኖራቸውን የተናገሩት ሚኒስትሩ፥…

ጫት በእንጀራ ጠቅልሎ ከሀገር ለመውጣት የሞክረ የውጭ ሀገር ዜጋ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጫት በእንጀራ ጠቅልሎ ከሀገር ሊወጣ ሲሞክር የተያዘው የውጭ ሀገር ዜጋ በአራት ዓመት እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ ተወሰነበት ። አብዱላሂ አብዲ የተባለው ስዊድናዊ ዜግነት ያለው ይህ ተከሳሽ፥ የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀፅ 168(1)…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ኪልበቲ ረሱ ዞን ባካሄደው ወረራ ከ300 ሺህ በላይ ዜጎች ተፈናቅለዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ኪልበቲ ረሱ ዞን ባደረሰው ወረራና ጥቃት ከ300 ሺህ በላይ ዜጎችን ማፈናቀሉን የአፋር ብሄራዊ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባብሪያ ጽ/ቤት ገለጸ። የጽ/ቤቱ ሃላፊ አቶ መሓመድ ሁሴን ከፋና…

በዞኑ ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን የበጋ ወራት የመስኖ ልማት ስራን ከእቅድ በላይ ማሳካት ተችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን በተካሄደ የበጋ የመስኖ ልማት ስራ ከእቅድ በላይ ማሳካት መቻሉን የዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ በመምሪያው የመስኖ ልማት የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ሃውልቱ ታደሰ ለኢዜአ…

ህብረ-ብሔራዊነትና ዘላቂ ሰላም እንዲጠናከር ኃላፊነታችንን እንወጣለን – ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለማቃለል ከሚያደርጉት ጥረት ጎን ለጎን ህብረ-ብሔራዊነትና ዘላቂ ሰላም እንዲጠናከር ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡ የሦስተኛ ዙር የተሰማሩ የብሔራዊ የበጎ ፍቃድ ሥራ ተሳታፊ ወጣቶች ተናገሩ። የሰላም ሚኒስቴር ያሰማራቸው…