Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙሰጠፌ መሀመድ በ155 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባውን የሀርተሼክ-ሀርሺን የጠጠር መንገድ አገልግሎት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የሚመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራር ቡድን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ በ155 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባውን የሀርተሼክ-ሀርሺን የጠጠር መንገድ አስመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን አስደረገ።…

በመዲናዋ የነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ በነዳጅ አቅርቦትና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ባዘጋጀው ሰነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱ ከነዳጅ ግብይት ጋር ተያይዞ በአዲስ አበባ ከተማ ሰሞኑን ለተፈጠረው ችግር የመፍትሄ…

ለአንድ ሣምንት ምርቱን አቋርጦ የነበረው የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ዳግም ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ አቅርቦት ችግር ለአንድ ሣምንት ማምረት አቋርጦ የነበረው የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ዳግም ምርት መጀመሩን የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡ በዓመት 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል ስኳርና 20 ሚሊየን ሊትር ኢታኖል የማምረት…

የጋራ ጉባኤው በ“አፍሪካ-አውሮፓ የኢንቨስትመንት ማዕቀፍ” ላይ ይመክራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የአፍሪካና የአውሮፓ ሕብረት ጉባኤ “በአፍሪካ-አውሮፓ ኢንቨስትመንት ማዕቀፍ" እንዲሁም በአፍሪካ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ አጀንዳዎች ላይ እንደሚመክር ተገለጸ። የአውሮፓ ኅብረት ጉባኤውን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ፥ በጉባኤው አውሮፓ…

ከቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም የወጪ ንግድ 658 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ሰባት ወራት ከቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም የወጪ ንግድ 658 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለፀ፡፡ ባለፉት ሰባት ወራት 145 ሺህ 321 ቶን የቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት በመላክ 461 ነጥብ 81 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር…

በአማራ ክልል 11 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎች የዕለት ደራሽ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ እንዲሁም ከኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተፈናቀሉ ወገኖችን ጨምሮ 11 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎች የዕለት ደራሽ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የክልሉ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን…

ድርቁ በዱር እንስሳት ላይ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ጥረቶች እየተደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድርቁ በዱር እንስሳት ላይ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የቦረና ብሔራዊ ፓርክ ገልጿል። በዚህም ገንዳ በመስራት ውሃ በተሽከርካሪ የማቅረብ ሙከራዎች በመደረግ ላይ ቢሆኑም ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በፓርኩ በነበረው…

ኢትዮጵያና ጣሊያን በአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ እና ፋሽን ኢንዱስትሪ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጣሊያን በአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ እና ፋሽን ኢንዱስትሪ በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አጎስቲዮኖ ፓሌሴ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ሚኒስትሩ በዚህ…