Fana: At a Speed of Life!

የዓለም የጤና ድርጅት “የህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል እንዳላደርስ በመንግስት ተከልክያለሁ” ማለቱ ፍጹም ከእውነት የራቀ ነው-መንግስት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የጤና ድርጅት "የህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል እንዳላደርስ በመንግስት ተከልክያለሁ" ማለቱ ፍጹም ከእውነት የራቀ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡   የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራሮች በጉምሩክ ኮሚሽን ጉብኝት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር በአቶ ተፈሪ ፍቅሬ የተመራ የልኡካን ቡድን በጉምሩክ ኮሚሽን የተከናወኑ ሁለንተናዊ የለውጥ ስራዎችን በዛሬው እለት ተዘዋውሮ ተመልክቷል፡፡ በጉብኝቱ ማጠቃለያ አስተያየታቸውን የሰጡት አቶ…

ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ መረጃ የመለየት ሥራ ተሠርቷል- የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ተፈናቅለው በሰሜን ሸዋ ዞን ተጠልለው የሚገኙ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ መረጃ የመለየት ስራ ተሠርቶ ለክልሉ መንግስት መላኩን የዞኑ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ተጠሪ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡…

በመዲናዋ ያጋጠመው የኃይል መቆራረጥ በሁለት ሣምንታት ውስጥ ይስተካከላል – የአዲስ አበባ ኤሌክትርክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ያጋጠመውን የኃይል መቆራረጥ ችግር በሁለት ሣምንታት ውስጥ ለማስተካከል እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች…

በአዲስ አበባ የሥነ ምግባር ጉድለት ያሳዩ 146 የፖሊስ አመራሮችና አባላት ከሥራ ተሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥነ ምግባራቸው ፖሊስን የማይመጥኑና ጥፋት አጥፍተዋል ያላቸውን 146 የፖሊስ አመራሮችና አባላት ከሥራ ማሰናበቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ባለፉት 6 ወራት ያከናወናቸውን የወንጀል መከላከልና ምርምራ ተግባራትን…

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር በጅማ ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በጅማ ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሯ ምዕራፍ ሁለት የአዌቱ የወንዝ ዳር ልማትና ሌሎች ፕሮጀክቶችን የጎበኙ ሲሆን፥ ፕሮጀክቶቹ በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የከተማው…

በአራት የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች መካከል የአግሮ ኢንዱስትሪ የሥራ ፈጠራ ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃዋሳ፣ አዳማ፣ ደብረማርቆስ እና ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች መካከል የአግሮ ኢንዱስትሪ የሥራ ፈጠራ ውድድር እየተካሄደ ነው፡፡ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የአዳዲስ ሥራ ዕድል ፈጠራና ፕሮጀክቶች ዳይሬክቶሬት እና የተለያዩ አጋር አካላት በትብብር…

አገራትን በመውረር ብዙዎችን በቦምብ የገደለችው አሜሪካ ፑቲንን “የጦር ወንጀለኛ” የማለት ሞራል ሊኖራት አይችልም – የሩስያ ቃል አቀባይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራቅን ጨምሮ የውጭ አገራትን በመውረር በዓለም ዙሪያ በ100 ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በቦምብ የገደለች አሜሪካ ፑቲንን የጦር ወንጀለኛ የማለት ሞራል የላትም ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሜትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቅርቡ የተሾሙ አምባሳደሮች የቦታ ምደባ ዝርዝር ይፋ አደረገ

የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ክቡር አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው ሳምንታዊ መገለጫቸው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገሮች ለሚወክሉ አምባሳደሮች የባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት እና የአምባሳደርነት ሹመት ጥር 18 ቀን 2014 ዓ.ም…

ቻይና በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገችው ያለው ድጋፍ የሚደነቅ ነው – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ ሰላም ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ፡፡   ቃል አቀባዩ በዛሬው ዕለት በሰጡት ሳምንታዊ…