Fana: At a Speed of Life!

የሕብረ ብሔራዊ አንድነት መገንቢያ መሠረቱ አብሮና ተባብሮ ለመኖር መወሰን ነው – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሕብረ ብሔራዊ አንድነት መገንቢያ መሠረቱ አብሮና ተባብሮ ለመኖር መወሰን ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ለምክር ቤት ያስተላለፉት…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላ ሂ ፋርማጆ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆ የመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ…

በሕዝብ የተመረጠን መንግሥት ማገልገል ሕጋዊ ብቻ ሳይሆን ለሕዝብ ውሳኔ ተገዥነትንም ጭምር የሚያመለክት ነው- መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ የተመረጠን መንግሥት ማገልገል ሕጋዊ ብቻ ሳይሆን ለሕዝብ ውሳኔ ተገዥነትንም ጭምር እንደሚያመለክት መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮ/ል ጌትነት አዳነ፥ በሕገ-መንግሥቱ አንቀፅ…

ወ/ሮ ዛህራ ሁመድ አሊ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ወ/ሮ ዛህራ ሁመድ አሊ የስድስተኛው የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተመርጠዋል። ወ/ሮ ዛህራ ሁመድ አሊ በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ ጊዜያት የክልሉ የሴቶችና ህፃናትእንዲሁም የትምህርት ቢሮ ሃላፊ ሆነው…

አቶ አገኘሁ ተሻገር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ለፌዴሬሽን ም/ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው የተመረጡት አቶ አገኘው ተሻገር የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድርና በክልሉ የተለያዩ የሃላፊነት ቦታዎች ሲያገለገሉ ቆይተዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-…

ወይዘሮ ሎሚ በዶ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመክፈቻ ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው ወይዘሮ ሎሚ በዶ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አማካኝነትም ቃለ መሃላ…

አቶ ታገሰ ጫፎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መስራች ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል። አቶ ታገሰ ጫፎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሆነው በመመረጣቸው የኢትዮጵያን ህዝብ በቅንነትና…

ገዢው ፓርቲና ተፎካካሪዎች በአገር ጉዳይ ላይ አብረው የሚሰሩበት አዲስ የፖለቲካ ባህል ተፈጥሯል- አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በመሰረቱ የክልል መንግስታት የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮችን በመንግሥታቸው ውስጥ ማካተታቸው ገዢው ፓርቲና ተፎካካሪዎች በአገር ጉዳይ ላይ አብረው መስራት ይችላሉ የሚል አዲስ የፖለቲካ ባህል መፈጠሩን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በፌዴራል ደረጃ በሕዝብ የተመረጠውና በአዲስ መልክ የተዋቀረው መንግሥት ይመሠረታል

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት መሠረት በሕዝብ የተመረጠውና እንደገና የተዋቀረው አዲስ መንግሥት ዛሬ በፌዴራል ደረጃ ይመሠረታል። የኢፌዲሪ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምስረታና የመክፈቻ ጉባኤ ዛሬ…

የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራማታን ላማምራ የመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ሬድዋን…