Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ከልል የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሁለተኛው ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት በክልል ደረጃ መሰጠት ተጀመረ። በዘመቻ የሚሰጠው ክትባት ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ላይ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ኑሩ መሀመድ እንዳሉት፥ በክልሉ ካለፈው ዓመት አጋማሽ ጀምሮ…

በቦረና ዞን ድሎ ወረዳ በድርቅ ለተጎዱ ከ29 ሺህ 400 በላይ ሰዎች ድጋፍ እየተደረገላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ድሎ ወረዳ በድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ29ሺህ 400 በላይ ሰዎች እርዳታ እየተደረገላቸው መሆኑን የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ረሺድ ኢብሬን ተናገሩ፡፡ ለተጎጂዎች በአሁኑ ሰዓት እየተከፋፈለ ያለው የስንዴ፣ የፋፋ እና የሩዝ አቅርቦት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ዩታ ኧርፒላይነን ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከኮሚሽነር ዩታ ኧርፒላይነን ጋር ተገናኝተው ኢትዮጵያ…

ግጭቶችን በውይይት ከመፍታት አንፃር የእምነት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው – ዶ/ር ቀነዓ ያደታ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግጭቶችን በውይይት ከመፍታት አንጻር የእምነት ተቋማት ሚና ከፍኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ የሰላም እና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ቀነዓ ያደታ ተናገሩ፡፡ በአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አዘጋጅነት "የዉይይት ዕሴት ባህልን…

አዲስ አበባ ሊገባ የነበረ 2 ሺህ 500 የክላሽንኮቭ ጠመንጃ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሱሉልታ ወደ አዲስ አበባ በኤፍ ኤስ አር የጭነት መኪና ተጭኖ ሊገባ የነበረ 2 ሺህ 500 የክላሽ ጥይት በጉለሌ ክፍለ ከተማ የፍተሻ ኬላ ላይ በቁጥጥር ሥር ውሏል። የጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌታሁን ፥…

ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር በመተባበር በቀጠናው ያለውን የሰላምና ፀጥታ ችግር በመቅረፍ ኢኮኖሚያዊ ትብብሯን አጠናክራ እንደምትቀጥል በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጎረቤት ሀገራትና የኢጋድ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍስሐ ሻውል ገለጹ። ከኤርትራ ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርልስ ሚሼል ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ከአፍሪካ ኅብረት እና ከአውሮፓ ኅብረት የጋራ ጉባኤ አስቀድሞ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአውሮፓ ኅብረትና የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች የጋራ ጉባኤ ላይ ለመታደም ብራሰልስ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የልዑካን ቡድናቸው ስድስተኛውን የአውሮፓ ኅብረት እና የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች የጋራ ጉባኤ ለመታደም በቤልጂየም ብራሰልስ ገቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉባኤው ከሚያደርጉት ተሳትፎ ባሻገር ከአውሮፓ መሪዎች…

የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ እና ቱርክ በ13 የኢኮኖሚ ዘርፎች ለመተባበር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣የካቲት 9፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ እና ቱርክ በ13 የኢኮኖሚና የኢንዱስትሪ ዘርፎች ለመስራት መስማማታ ቸዉን አስታወቁ፡፡ የቱርኩ ፕሬዚደንት ረጅብ ጣይብ ኤርዶኻን ከአስር አመታት በኋላ በተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን፥ ከአቡዲያቢ…