ዛሬም ሕልውናችንን እና ሉዐላዊነታችንን ከማስከበር የሚቀድም ሆነ የሚበልጥ አጀንዳ የለንም
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ዛሬም ሕልውናችንን እና ሉዐላዊነታችንን ከማስከበር የሚቀድም ሆነ የሚበልጥ አጀንዳ የለንም ሲሉ የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ መግለጻቸውን ከጽህፈት ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
የክልሉ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ…