መገናኛ ብዙኃን እውነተኛ መረጃ የሚያደርሱና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያስጠብቁ ሊሆኑ ይገባል- መሐመድ እድሪስ
አዲስ አበባ፣ መጋት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕብረተሰቡን የመረጃ ፍላጎት ለማድረስ የመገናኛ ብዙኃን መስፋፋት ወሳኝ ቢሆንም ይህ ብቻ ግን በቂ አይደለም ሲሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሐመድ እድሪስ ገለጹ።
መገናኛ ብዙኃኑ ከመስፋፋት ባለፈ…