Fana: At a Speed of Life!

አካል ጉዳተኞች አዲስ በሚመሰረተው መንግስት የበለጠ ትኩረት እንሻለን አሉ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት የአካል ጉዳተኞችን መሰረታዊ ችግሮች ለመፍታት ከቀደመው የተሻለ ትኩረት እንዲያገኝ እንደሚሹ የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር ገለጹ። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በበኩሉ አዲሱ መንግሥት…

ነገ በፌዴራል ደረጃ አዲስ መንግሥት ይመሠረታል

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት መሠረት ነገ መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም በፌዴራል ደረጃ አዲስ መንግሥት ይመሰረታል። በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 58 ንዑስ አንቀጽ 2፥ በሕዝብ ተመርጦ አዲስ የሚቋቋም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ ጊዜውን መጀመር…

‹‹በእርዳታ ሽፋን ህገ ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በተገኙ አካላት ላይ የተወሰደው እርምጃ የሚያስመሰግን ነው›› – ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) መንግስት በእርዳታ ሽፋን የሀገርን ደህንነት አደጋ ላይ በሚጥል ህገ ወጥ ተግባር ተሰማርተው ባገኛቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ ተገቢ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ…

የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ በሚደረገው የመንግስት ምስረታ ላይ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃሙዱ ቡሃሪ ነገ በሚካሄደው የመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም በአዲስ አበባ እንደሚገኙ የናይጄሪያ ጋርዲያን ዘገባ አመለከተ።…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሚሊየኖች የተሳተፉበት የሆራ አርሰዴ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሚሊየኖች የተሳተፉበት የሆራ አርሰዴ በዓል በተረጋጋ ሁኔታና ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ በዓሉ በሰላም መጠናቀቁን…

የሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሆራ አርሰዴ ኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ተከብሮ በሰላም መጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡ ዓመታዊው የሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል ከሁሉም የኦሮሚያ ዞኖችና ከሌሎች የአገራችን ክፍሎች የመጡ የተለያዩ የበዓሉ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለማቋቋም የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የትምህርት ሚኒስቴር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተፈጠረው አለመረጋጋት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለማቋቋም የሚውል የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ÷ የገንዘብ ድጋፉ ተቋሙ ከተለያዩ…

ባህር ኃይሉ የሠለጠነ ባለሙያ በማፍራት ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢፌዲሪ ባህር ሃይል ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆንም ተቋሙ የሚፈልገውን የሰለጠነ የባህር ኃይል ባለሙያ በማፍራት ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የባህር ኃይል መሠረታዊ ባህርተኞች ማሰልጠኛ ማዕከል ም/አዛዥ ኮማንደር…

የመተከል ዞንና የፓዊ ወረዳ የብልፅግና ፖርቲ ሴቶች ሊግ ለመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የመተከል ዞን እና የፓዊ ወረዳ የብልፅግና ፖርቲ ሴቶች ሊግ ለመከላከያ ሰራዊት የተለያዩ የደረቅ ስንቅ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የተዘጋጀውን ደረቅ ስንቅ የተረከቡት በስፍራው የሚገኝ የሰራዊት ክፍል ምክትል አዛዥ ለአፕሬሽናል ኮሎኔል መልካሙ በየነ…

የኪዳን መረዳጃ እድር ማኅበር 1 ሚሊየን ብር የሚገመት የአልባሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ የኪዳን መረዳጃ እድር ማኅበር በደባርቅና ዳባት ወረዳ በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 1 ሚሊየን ብር የሚገመት የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡ የማኅበሩ አባላት በጭና ተገኝተው ነው ጉዳት ለደረሰባቸው…