Fana: At a Speed of Life!

ኤች አር 6600 ረቂቅ ህግ እንዳይጸድቅ ኢትዮጵያውያን እንዲረባረቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኮንግረስ አባላት የተዘጋጀው ኤች አር 6600 ረቂቅ ህግ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚዳፈር፣ ወዳጅ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት እርዳታ እንዳይሰጡ የሚያደርግ መሆኑን የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት ሊቀመንበር ዲያቆን ዮሴፍ ተረፈ…

በሶማሌ ክልል በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር የሚወጣውን ነዳጅ ለመቆጣጠር በቅንጅት ይሰራል-አቶ ሙስጠፌ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ የሚስተዋለውን የነዳጅ ዘይት ስርጭት ችግር መፍታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡   በውይይት መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች…

መንግስት ሌብነትን ለማጋለጥ እያሳየ ያለውን ቁርጠኝነት ወደ ተግባር ለመቀየር እንሰራለን- የፌደራል ስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ሌብነትና ብልሹ አሰራርን ለማጋለጥ እያሳየ ያለውን የፓለቲካ ቁርጠኝነት ወደ ተግባር ለመቀየር እንሰራለን ሲሉ የፌደራል ስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽነር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ተናገሩ፡፡   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ሚኒስቴሩ እያካሄደ ያለው መዋቅራዊ ማሻሻያ በቅርቡ ወደ ትግበራ እንደሚገባ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እያካሄደ ያለው የተቋሙ መዋቅራዊ ማሻሻያ ተጠናቆ በቅርቡ ወደ ትግበራ እንደሚገባ አስታወቀ።   በቅርቡ ምደባ ከተሰጣቸው አምባሳደሮች የተወሰኑት ወደ ተመደቡበት አካባቢ ሳይሄዱ በአገር ውስጥ ሆነው እንዲሰሩ…

ግብርና ላይ ያተኮረ በ12 ሚሊየን ዩሮ የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኔዘርላንድስ መንግስት በ12 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ የሚተገበርና ግብርና ላይ ያተኮረ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል።   የኔዘርላንድስ ዋግኒንገን ዩኒቨርሲቲና የግብርና ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ የግብርና ምርምር…

አሜሪካ ለኢትየጵያ ከ800 ሺህ ዶዝ በላይ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ 800 ሺህ 60 ዶዝ ፋይዘር የተሰኘ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ማድረጓን ገለጸች። ድጋፉ አሜሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የምታደርገው ጥረት አንድ አካል እንደሆነ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የታንዛኒያ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያና የደህንነት ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የታንዛኒያ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያና የደህንነት ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የፓርላማ አባላቱ በኢትዮጵያና በታንዛኒያ መካከል ያለውን ግንኙነት የበለጠ ለማሳደግ እንደሚሠሩ…

ኢትዮጵያ በ6ኛው ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ የትብብር ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በ6ኛው ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ የትብብር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው። በፎረሙ ላይ ከ41 የአፍሪካ ሃገራት የተወከሉ ከ500 በላይ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ተሳታፊዎች ናቸው። በዋናነትም…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የናይሮቢ ቅርንጫፍ እና የኢትዮ-ኬኒያ ወዳጅነት ማህበር የመግባቢያ…

ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዳይሬክተር ኬት ሀንሰን የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን፣ በውሃ ሃብት…