Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በቀጣዮቹ ስድስት ወራት ከቱሪዝም ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በቀጣዮቹ ስድስት ወራት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት እየሰራ መሆኑን የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ። ቢሮው የስድስት ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማውን በደሴ ከተማ እያከናወነ ነው። በግምገማው ላይ…

የህወሓት ታጣቂዎች በአማራ ክልል ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጭካኔ የተሞላበት ግድያን ጨምሮ አስገድዶ መድፈርና ዘረፋ እንደፈጸሙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ታጣቂዎች በአማራ ክልል ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጭካኔ የተሞላበት ግድያን ጨምሮ አስገድዶ መድፈርና ዘረፋ እንደፈጸሙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለፀ፡፡ ተቋሙ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት ነው በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሽብርተኛው ህወሓት ቡድን…

በጋምቤላ ክልል በአውሮፓ ኅብረት የገንዘብ ድጋፍ የሚተገበር የእናቶች እና ሕጻናት ጤና ማሻሻያ መረሃ-ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣የካቲት 9፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በጋምቤላ ክልል በአውሮፓ ኅብረት የገንዘብ ድጋፍ የሚተገበር የእናቶች እና ሕጻናት ጤና ማሻሻያ መረሃ-ግብር በይፋ ተጀምሯል። “ለሥርዓተ-ፆታ እኩልነት የማኅበራዊ ጤና ቁርጠኝነት” በሚል መረሃ-ግብር በክልሉ ባሉ አራት ወረዳዎች ላይ…

ለውጭ ገበያ የሚቀርብ ከ574 ሺህ ኩንታል በላይ የአኩሪ አተር ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ለፋብሪካ ግብዓትነትና ለውጭ ገበያ የሚቀርብ ከ574 ሺህ ኩንታል በላይ የአኩሪ አተር ምርት መሰብሰቡን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ። ምርቱ የተገኘው በመኸር ወቅት በአኩሪ አተር ከለማው 28 ሺህ 300…

በእነ ጄኔራል ታደሰ ወረደ የክስ መዝገብ የተከሰሱ 74 ተከሳሾች ላይ የተመሰረተውን ክስ ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጄኔራል ታደሰ ወረደ እና ሌተናል ጄኔራል ጻድቃን ገ/ትንሳኤን ጨምሮ በ74 ተከሳሾች ላይ የተመሰረተውን የዐቃቢ ሕግ ክስ ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ፡፡ በእነ ጄኔራል ታደሰ ወረደ የክስ መዝገብ የተከሰሱት የህውሓት ወታደራዊ ቡድን አመራርና አባላት…

በ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ እና አዲስ አበባ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፤የካቲት 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ እና አዲስ አበባ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል። ቀን 10 ሰዓት ላይ በተካሄደው የፋሲል ከነማ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡…

“ማጀቴ” የተሰኘው አዲስ የሙዚቃ አልበም በመጪው ሐሙስ ለአድማጭ ይደርሳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሻኩራ ሪከርድስ የተዘጋጀው "ማጀቴ" የተሰኘው አልበም በመጪው ሀሙስ ለአድማጭ እንደሚደርስ አዘጋቾቹ ዛሬ በቀነኒሳ ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ አድርገዋል። ይህ አልበም የራፕ ዘፈኖችን በማቀንቀን የምትታወቀው ኒና ግርማ…