በአማራ ክልል በቀጣዮቹ ስድስት ወራት ከቱሪዝም ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በቀጣዮቹ ስድስት ወራት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት እየሰራ መሆኑን የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ።
ቢሮው የስድስት ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማውን በደሴ ከተማ እያከናወነ ነው።
በግምገማው ላይ…