Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ክትባት ለማምረት የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ከሚሰሩ ሥራዎች ጎን ለጎን በአሁኑ ወቅት ጤና ሚኒስቴር ከአፍሪካ ኅብረት፣ የበሽታዎች መከላከል ማዕከል እና ከአጋር ጅርጅቶች ጋር በመሆን የኮቪድ-19 ክትባት ማምረት የሚያስችል ተግባር እየተከናወነ…

የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ዛሬ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ መድረክ ሥልጠና ተጀምሯል፡፡ አመራሩ ወቅቱ የሚጠይቀውን የአመራር ብቃትና አስተሳሰብ እንዲያጎለብትና የመረጠውን ህዝብ በትጋትና በቅንነት እንዲያገለግል ያለመ መድረክ…

የናይጄሪያ መንግስት ልዑካን ቡድን ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ኢትዮጵያ የገባው የናይጄሪያ መንግስት ልዑካን ቡድን ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እየጎበኘ ነው፡፡ በናይጄሪያ የግብርና ሚኒስትር ሙሃመድ ማሃሙድ አቡበከር የተመራው ልኡክ 7 የግዛት አስተዳደር ኃላፊዎችን ጨምሮ 30 አባላት አሉት፡፡…

ሚኒስቴሩ የመልሶ ማቋቋሚያ እቅድ በማውጣት የወደሙ የባህልና ስፖርት ተቋማትን ወደ ስራ ለማስገባት በትኩረት መስራት አለበት- ቋሚ ኮሚቴው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የመልሶ ማቋቋሚያ እቅድ በማውጣት በአማራና አፋር ክልሎች የወደሙ የባህልና ስፖርት ተቋማትን ወደ ስራ ለማስገባት በትኩረት መስራት እንዳለበት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ፡፡   በምክር ቤቱ የጤና፤…

ኢትዮጵያ ሀገር አቀፍና አህጉራዊ ሁነቶችን በስኬት ማጠናቀቋ ሁለንተናዊ ድል ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሀገር አቀፍና አህጉራዊ ሁነቶችን በስኬት ማጠናቀቅ መቻሏ የዲፕሎማሲያዊ፥ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ፥ በድምርም ሁለንተናዊ ድል መሆኑን ምሁራን ገለጹ፡፡   በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህሩ መሀመድ ሰዒድ ከፋና ብሮድካስቲንግ…

ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊላኩ የነበሩ ህገወጥ የጦር መሣሪያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻውን በአዲሰ አበባ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰንዳፋ ከተማ ያደረገ አንድ የጦር መሣሪያ አዘዋዋሪ ግለሰብ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3 ኦ ሮ 34043 በሆነ ዶልፊን ተሽከርካሪ ውስጥ ሻግ (መሸሸጊያ) በመሰራት 4 ሺ 994 የክላሽ ጥይት ለአሸባሪው የሸኔ…

የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ- ኃይል ከነዋሪዎችና ከሌሎች አካላት ጋር ባደረገው የተቀናጀ ስራ የመሪዎች ጉባኤ ያለምንም ችግር ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ- ኃይል ከከተማው ነዋሪና ከሌሎች አካላት ጋር ባደረገው የተቀናጀ ስራ የመሪዎች ጉባኤ ያለምንም ችግር መጠናቀቁን የጸጥታና ደንነት የጋራ ግብረ -ኃይል አስታወቀ። በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረውን 35ኛው…