Fana: At a Speed of Life!

በሰባት ወራት ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ከዳያስፖራው ተልኳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው በበጀት ዓመቱ ሰባት ወራት ከ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ቤት መላኩን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። በበጀት ዓመቱም አራት ቢሊየን ዶላር ከሬሚታንስ ለመሰብሰብ መታቀዱን…

በፓሪስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሃይማኖት መሪዎች ጋር ምክክር አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ጋር ምክክር አድርጓል። በውይይቱም የሀይማኖት ተቋማትና ተከታዮቻቸው ሀገራዊ አንድነትን በመደገፍና በማጠናከር፣ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች…

የተለያዩ ሚኒስትሮች በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስትሮች በአራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘናቸውን ገለጹ፡፡ በዚህ መሠረት÷የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱዓለም፣…

የሩስያ ጦር በኪየቭ የሚገኘውን በአውሮፓ ትልቁን የኑውክሌር ማብላያ ያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ጦር በደቡብ ምዕራብ ዩክሬን በምትገኘው ዝፖሮዢያ ሌሊቱን ሙሉ ውጊያ ካደረገ በኋላ በአውሮፓ ትልቁ እንደሆነ የሚነገርለትን የኒውክሌር ማብላያ እንደተቆጣጠረ የዩክሬን ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡ “በአሁኑ ጊዜ ዝፖሮዢያ በሩሲያ ጦር…

በኢትዮጵያ እስካሁን 20 ነጥብ 8 ሚሊየን ዜጎች የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ወስደዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስካሁን 20 ነጥብ 8 ሚሊየን ሰዎች የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት መውሰዳቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡   በሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዶክተር ተገኔ ረጋሳ የ2ኛውን ዙር የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት…

የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ እረፍት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አራተኛ ፖትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ እረፍት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በአራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዜና ዕረፍት የተሰማውን ሀዘን ይገልጻል። ጉባዔው÷ ለቤተ ክርስቲያኒቱ፣ ለቤተሰባቸው እንዲሁም…

የክልል መንግስታት በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ኃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል መንግስታት አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ኃዘን ገለጹ። የሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ…

የተለያዩ ኤምባሲዎች በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ኤምባሲዎች አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኘው…

በኬብል ስርቆት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የመዲናዋ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎቱ በከፊል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመብራት እና ቴክኒካል መተላለፍያ የኬብል መስመሮች ላይ ስርቆት በመፈጸሙ ተቋርጦ የነበረው የአዲስ አበባ ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎት በከፊል መጀመሩ ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት የትራንስፖርት ዳይሬክተር…