ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በአዊ ብሔረስብ አስተዳደር ፋግታ ለኮማ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማ ስንዴን እየጎበኙ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በአዊ ብሔረስብ አስተዳደር ፋግታ ለኮማ ወረዳ በድማማ አንገረፍ ቀበሌ በበጋ መስኖ የለማ ስንዴ በመጎብኘት ላይ ናቸው::
በጉብኝቱ ከርዕሰ መስተዳደሩ በተጨማሪ የዞኑ እና የወረዳው የመንግስት…