Fana: At a Speed of Life!

ኢሬቻን ለማክበር ከሀላባ ዞን ለተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች በምዕራብ አርሲ አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻን ለማክበር ከደቡብ ክልል ሀላባ ዞን የተወጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ምዕራብ አርሲ ዞን ላይ አቀባበል ተደረገላቸው። የዞኑ ማህበረሰብ ከሀላባ ተነስተው በሻላ ወረዳ አጄ ከተማ ሲደርሱ በሻሸመኔ እና በነጌሌ አርሲ ከተሞች…

አገር በቀል እውቀቶችንና የግጭት መፍቻ እሴቶችን ለትውልድ ማስተማሪያ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀገር በቀል እውቀቶችንና የግጭት መፍቻ እሴቶችን ከዘመናዊ ትምህርት ጋር አስተሳስሮ ለትውልድ ማስተማሪያ ማድረግ እንደሚገባ የብሄራዊ እርቀ-ሰላም ኮሚሽን ገለጸ። ከ320 በላይ አገርበቀል የእርቅ ዘዴዎችን ለጥናትና ምርምር ማዘጋጀቱም…

ኢትዮጵያ የአስደማሚ ባህላዊ እሴቶች ባለቤት ናት- ዶ/ር ሂሩት ካሳው

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የአስደማሚ ባህላዊ እሴቶች ባለቤት ናት ሲሉ የአዲስ አበባ የባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሂሩት ካሳው ተናገሩ። የኢሬቻ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በፌስቲቫሉ ላይ የተገኙት ዶክተር…

አገር አቀፍ የመንገድ ደህንነት የህግ ማሻሻያ ማዕቀፍ ፕሮጀክት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ደኅንነቱ የተጠበቀ የትራንስፖርት አገልግሎትና የህግ ማዕቀፍ እንዲኖር የሚያስችል ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገረመው ዘለቀ÷ የህግ ማሻሻያ…

ለዓለም አቀፉ የቴሌኮም ኮንፈረንስ ስኬታማነት በትኩረት እየሰራን ነው- የብሄራዊ ኮሚቴው

አዲስ አበባ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፋ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው ዓለም አቀፉ የቴሌኮም ኮንፈረንስ ስኬታማነት በትኩረት እየሰራን ነው ሲሉ የብሄራዊ ኮሚቴው ሰብሳቢና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አህመዲን መሐመድ ተናገሩ፡፡ የአለም አቀፉ…

ከውጭ የሚመጡ ምርቶች የጥራትና የተስማሚነት ማረጋገጫ የሚያገኙበት አሠራር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የሶላር ቴክኖሎጂ ምርቶች ኤክስፖርት ከሚደረጉበት ሀገር ከመጫናቸው በፊት የጥራትና የተስማሚነት ማረጋገጫ የሚያገኙበት የአሠራር ፕሮግራም ይፋ ሆነ፡፡ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የሶላር ቴክኖሎጂ ምርቶች…

ኢትዮጵያ እየደረሰባት ያለውን ጫና ለመቋቋምና ያላትን እውነት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፋ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአለም አቀፉ ማህበረሰብ እየደረሰባት ያለውን ጫና ለመቋቋምና ሃገሪቱ ያላትን እውነት ተደራሽ ለማድረግ በተለያዩ ሃገራት የሚገኙ ዳያስፖራዎች እየሰሩ መሆኑን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ዋና…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር  የ9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፋ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬድዮ ግንባታ ለመገንባት የሚያስችለው የ9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ውል ተፈራረመ። ስምምነቱን የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠውና የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ…

በትግራይ ለሚፈጠረው ችግርና ርሃብ ተጠያቂው አሸባሪው ህወሃት ነው- ዶክተር አረጋዊ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በትግራይ ለሚፈጠረው ችግርና ርሃብ አሸባሪውን ህወሃት ተጠያቂ ማድረግ ሲገባ ወደ ፌዴራሉ መንግስት ማላከክ ፍፁም ተቀባይነት የለውም" ሲሉ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አረጋዊ በርሔ አስገነዘቡ። የቀድሞ…

በሀረሪ ክልል በየምርጫ ጣቢያ ውጤት እየተለጠፈ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀረሪ ክልል በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶች እየተለጠፈ ነው። ህዝቡም ውጤቱን እየተመለከተ እንደሚገኝ ከክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…