Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በብድር ስም የወጣው የፓርቲው ገንዘብ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከነ ወለዱ ታስቦ ተመላሽ እንዲደረግ ወሰነ

አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በብድር ስም የወጣው የፓርቲው ገንዘብ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከነ ወለዱ ታስቦ ተመላሽ እንዲደረግና ዝርዝር ሁኔታው ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ በብድር ስም ገንዘብ የወሰዱ አመራርና ሰራተኞችም ከያዙት የመንግስትና የፓርቲ…

የወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ10 ሺህ በላይ መደበኛ ቅድመ ምረቃ ተማሪዎቹን መጋቢት 12 እና 13 ይቀበላል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ10 ሺህ በላይ መደበኛ ቅድመ ምረቃ ተማሪዎቹን መጋቢት 12 እና 13 እንደሚቀበል አስታወቀ፡፡ በአሸባሪው ቡድኑ ህወሓት ውድመት ከደረሰበት በኋላ መደበኛ ሰራውን በመጀመር ዝግጅቱን ያጠናቀቀው ዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከወቅቱ የአሴካ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ከአሴካ (የአፍሪካና የአረቡ አለም አቻ ምክር ቤቶች) የወቅቱ ፕሬዚዳንት ኢናም ማያራ ጋር በኢንቨስትመንት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ውይይቱ በሞሮኮ ራባት ከተማ እየተካሄደ ከሚገኘው…

የካራማራው ድል ለሀገራቱ ወዳጅነት እና ወንድማማችነት ጽኑ መሠረት ሆኗል – የኩባ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደር ጆርጅ ለፌበር ኒኮላስ በኦጋዴን ጦርነት 44ኛ ዓመት መታሰቢያ በዓል ላይ በኢትዮጵያውያን የካራማራው ጦርነት ድል እየተባለ ስለሚጠራው ታሪክ አውስተዋል፡፡ አምባሳደር ጆርጅ ለፌበር ኒኮላስ ÷ የኢትጵያ ወታደራዊ ኃይል…

ኢትዮጵያና ጂቡቲ በባሕር-አየር ሎጅስቲክስ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የጂቡቲ አየር መንገዶች፣ የጅቡቲ ዓለምአቀፍ ነጻ ቀጠና እና ወደብ ባለስልጣን እንዲሁም የዶራሌ ደረቅ ጭነት ወደብ አገልግሎት በባህር - አየር ሎጅስቲክስ ላይ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ…

በሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ ከኡጋንዳ አቻ ተለያየች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ ከኡጋንዳ ጋር አቻ ተለያየች። በዛሬው እለት ኡጋንዳ ላይ የተደረገው ጨዋታ ሁለት አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል። የመልስ ጨዋታው በቀጣዩ መጋቢት ወር አዲስ አበባ አበበ ላይ…

የኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናልን ቀድሞ ወደ ነበረበት አቋም ለመመለስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ አገልግሎት መስጠት የጀመረውን የኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናል ቀድሞ ወደ ነበረበት አቋም ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሮባ መገርሳ…

የበልግ አብቃይ አካባቢዎች በሚቀጥሉት 10 ቀናት ዝናብ ያገኛሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገሪቷ የበልግ አብቃይ አካባቢዎች በሚቀጥሉት 10 ቀናት ውስጥ ዝናብ እንደሚያገኙ ብሔራዊ የሚቲዮሮሎጂ ኢኒስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ ኢኒስቲቲዩት እንዳስታወቀው በተጠቀሱት ቀናት ከኦሮሚያ ክልል ጅማ፣ ኢሉአባቦር፣ ምሥራቅ ወለጋ፣ ከአማራ ክልል ሰሜንና…

የሞባይል ባንኪንግ ሲጠቀሙ ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞባይል ባንኪንግ የባንክ አገልግሎቶችን ወደ ባንኮች ቅርንጫፍ መሄድ ሳያስፈልግ በተንቀሳቃሽ ስልኮች አማካኝነት ብቻ የባንክ አገልግሎቶችን ማለትም ገንዘብ መላክ እና መቀበል እንዲሁም የተለያዩ ክፍያዎችን ለመፈፀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ ነው፡፡…

ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ ነው – የገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ትኩረት በተሰጠው የኢነርጂ ዘርፍ ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ገለፁ፡፡   የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና…