Fana: At a Speed of Life!

የወላይታ ብሔር የዘመን መለወጫ የጊፋታ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የወላይታ ብሔር የዘመን መለወጫ የጊፋታ በዓል የወላይታ ብሔር የባህል የቋንቋና የታሪክ ሲምፖዚየም በማካሄድ ነው በዛሬው ዕለት በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተከበረ የሚገኘው፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ እና የባህል ቱሪዝምና ስፖርት…

የአዲስ አበባ አዲሱ ምክር ቤት መስከረም 18 ይመሰረታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አዲሱ ምክር ቤት መስከረም 18 ምስረታውን እንደሚያካሂድ የምክር ቤቱ አፈጉባኤ ዘርፈሽዋል ንጉሴ ገለጹ። በእለቱ አዲስ የምክር ቤቱ አባላት ስራቸውን በቃለ መሀላ ይጀምራሉም ብለዋል። በተጨማሪም አዲስ የካቢኒ አባላትን የመሰየም…

መንግሥት ከተፈናቃዮች ጎን ቆሞ አሰፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በደሴ ከተማ ተገኝተው በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ከሰሜን ወሎ ዞን ተፈናቅለው በተለያዩ የመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ተፈናቃዮችን እየጎበኙ ነው። ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተፈናቃዮቹን እየተዘዋወሩ በመጎብኘት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ ዋና ጸሐፊ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ   አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ ዋና ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በኒው ዮርክ ተገናኝተው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እድሳት የተደረገላቸውን ዘጠኝ የአቅመ ደካማ ቤቶችን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አማካይነት በክረምት የበጎፈቃድ አገልግሎት እድሳት የተደረገላቸውን ዘጠኝ የአቅመ ደካማ ቤቶችን አስረከቡ ። ዛሬ ማለዳ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 በመገኘት…

የሀይማኖት አባቶች እና ወጣቶች የመስቀል አደባባይን አጸዱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የእምነት ተቋማት የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች እና ወጣቶች መስቀል አደባባይን አጸዱ። የአዲስ አበባ ከተማ ደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ የአዲስ አበባ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመቀናጀት የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበትን መስቀል…

ሶስተኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት የቅድመ ምስረታ ስልጠና መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ሶስተኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የቅድመ ምስረታ ስልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው። በአሁኑ ሰዓትም በመድረኩ በከተማው ምክር ቤት በ2013 6ኛው ሃገራዊና ከተማ አቀፍ ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ተመራጭ የምክር ቤት አባላት የምክር ቤቱ…

በሻሸመኔ ከተማ የሚገኘው እናት ኮሌጅ ለአረጋውያን ያስገነባቸውን ቤቶች ማስረከብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ የሚገኘው እናት ኮሌጅ በክረምት በጎ አድራጎት ስራ ለአረጋውያን ያስገነባቸውን ቤቶች ለባለቤቶቹ ማስረከብ ጀመረ። ኮሌጁ በሻሸመኔ ከተማ ለሦሰት እናቶች ያስገነባቸውን ቤቶች ነው ለባለቤቱቹ እናቶች ከነ ቁልፉ ያስረከበው።…

ሀገራት የሚያደርጉትን የሰበዓዊ ድጋፍ ከፍ ለማድረግ ፍላጎት አሳይተዋል – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተመድ 76ኛ ጉባዔ ጎን ለጎን ኢትዮጵያን በተመለከተ ብዥታ ያለባቸውን ወገኖች የማስረዳቱ ሄደት ውጤታማ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከትናት ምሽቱ ፋና 90…

አዲሱ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ዛሬ ይመሰረታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ ዛሬ በሚያካሄደው ጉባኤ አዲሱ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ይመሰረታል። በ6ኛው አገራዊ ምርጫ ለጨፌ ኦሮሚያ የተመረጡ አባላት በመጀመሪያ ጉባኤያቸው ክልሉን ለአምስት ዓመታት የሚመራ አካል ይደራጃል፡፡ አዲሱ ጨፌ…