Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን አደረሳችሁ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለብርሃነ…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት አዲስ ካቢኔ አዋቀረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለጨፌ አሮሚያ ያቀረቧቸውን እጩ ካቢኔዎች ጨፌው ሹመታቸውን አጸደቀ፡፡ በዚህ መሰረት 1. አቶ አወሉ አብዲ - የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

በደመራ በዓል ዕለት ፈጣን የኮቪድ-19 ምርመራ እና ለክትባት ፈለጊዎች አገልግሎት ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በመስቀል የደመራ በዓል ዕለት ፈጣን የኮቪድ-19 ምርመራ እና ለክትባት ፈለጊዎች አገልግሎት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጨ ያለውን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የበሽታውን…

የኦሮሞ ህዝብን ወደ አዲስ ምዕራፍ ለማሻገር ዳግም ቃሌን አድሳለሁ – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ህዝብን ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሻገር ለውጡን ለማስቀጠል ዳግም ቃሌን አድሳለሁ ሲሉ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ። በጨፌ ኦሮሚያ በድጋሜ ርዕሰ መስተዳድር ሆነው…

አንድነታችንን አጠናክረን አዲስ የሚመሰረተውን መንግስት ማገዝ ይጠበቅብናል-ሻለቃ አትሌት ሀይሌ ገ/ስላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የጀመርነውን አንድነት አጠናክረን አዲስ የሚመሰረተውን መንግስት ማገዝ ይጠበቅብናል ሲል አትሌት ሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ ተናገረ። የሚመሰረተው አዲስ መንግስት ሕዝብ የመምራት ብቃት ያላቸው አመራሮችን ወደ ኃላፊነት ማምጣት እንዳለበትም…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ በማይጠብሪ ግንባር በህወሓት የወደሙ የጤና ተቋማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰሜን ጎንደር ዞን በሽብር ቡድኑ ህወሓት የወደሙ የጤና ተቋማትን እና የተፈናቀሉ ዜጎችን ጎብኝተዋል። የአሸባሪው ህወሓት ቡድን በአማራ እና አፋር ክልሎች በተለያዩ አካባቢዎች…

የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የምረጡኝ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሃግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ መስከረም 20 የሚካሄደው ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ የማጠቃለያ መርሃ ግብር በዛሬው እለት  በጅግጅጋ ከተማ አካሂዷል ። በዚህ ምርጫ የቅስቀሳ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የሶማሌ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ…

በጎንደር ከተማ ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎችና አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በጎንደር ከተማ ባለፈው የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች እና ለትምህርት ስራው ውጤታማነት አስተዋፅኦ ላደረጉ ባለድርሻዎች እውቅና ተሰጠ። የጎንደር ከተማ ከንቲባ ሞላ መልካሙ እንደተናገሩት ዓመቱ በኮሮና ቫይረስና በህግ ማስከበር…

ኢትዮ ቴሌኮም ሰሜን ምሥራቅ ሪጅን በአሸባሪው ትህነግ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው እና ወራሪው የትህነግ ቡድን በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳን በወረረበት ወቅት ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት አድርሷል። ኢትዮ ቴሌኮም ሰሜን ምሥራቅ ሪጅን በወረዳው ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል።…

አቶ ሽመልሰ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)  አዲስ የተመሰረተው ጨፌ ኦሮሚያ  እያካሄደ ባለው የመጀመሪያ ጉባኤው  አቶ ሽመልስ አብዲሳን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ  ሾሟል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሆነው የተሾሙት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በበኩላቸው፥…