ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከፖለቲካ መጠቀሚያነት ወጥቶ ወደ ሃይልና ህዝብ መጠቀሚያነት እንዲወርድ ያደረገ አመራር ፈጥሯል-ዶክተር አብርሃም
አዲ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከፖለቲካ መጠቀሚያነት ወጥቶ ወደ ሃይልና ህዝብ መጠቀሚያነት እንዲወርድ ያደረገ አመራር መፈጠሩን ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡
ዶክተር አብርሃም በላይ የመከላከያ ሚኒስትርና የግድቡ የስራ አመራር…