ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላንን ወደ በረራ ለመመለስ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አብራሪዎች እና ሌሎች የአየርመንገዱ ሰራተኞች የቦዪንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ወደ በረራ ለመመለስ እና ለደንበኞች አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦዪንግ 737…