የሀገር ውስጥ ዜና የደሴ ከተማን ህዝብ መሰረታዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ተመድቦ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የደሴ ከተማን ህዝብ መሰረታዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ መድቦ እየሰራ መሆኑን የከተማዋ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ። በመምሪያው የኢንስፔክሽን ቡድን መሪ አቶ ይማም ሰይድ ለፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጉዳት የደረሰባቸዉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሙሉ አቅም ወደ ሥራ እንዲገቡ እየተሠራ ነው- ትምህርት ሚኒስቴር ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉዳት የደረሰባቸዉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሙሉ አቅማቸዉ ወደ ሥራ እንዲገቡ በልዩ ትኩረት እየተሠራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታው ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ እንደገለጹት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና ሁሉም ቤተ እምነቶች የሰላምን አስፈላጊነት ማስተማር ቀዳሚ ተግባራቸው ሊሆን እንደሚገባ ተመላከተ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ሁሉም ቤተ እምነቶች ለተከታዮቻቸው የሰላምን አስፈላጊነት ማስተማር ቀዳሚ ተግባራቸው ሊያደርጉ ይገባል ሲሉ የሃይማኖት አባቶች ተናገሩ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ አካባቢዎች የሚፈጠሩ ግጭቶች እየተባባሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በዘንድሮው የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ ንቅናቄ ከ8 ሺህ በላይ ተፋሰሶች ይለማሉ- የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ Meseret Awoke Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአማካይ ለ20 የሥራ ቀናት በሚቆየው የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ ሥራ ከ8 ሺህ 400 የሚልቁ ተፋሰሶች እንደሚለሙ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ኃይለማርያም ከፍያለው ዛሬ በሰሜን ሸዋ ዞን በተካሄደው…
የሀገር ውስጥ ዜና የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ዋና ኃላፊ ህወሓት በደቡብ ወሎ ያደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት (ዩ ኤን ዲ ፒ) ዋና ኃላፊ ቱርሃን ሳልህና ሌሎች የልማት ድርጅቱ የሥራ ኃላፊዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች ያደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ። ዋና ኃላፊው…
የሀገር ውስጥ ዜና በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች መልሶ ግንባታ ላይ የሚያተኩሩ የ11 ፕሮጀክቶች የማስጀመሪያ መርሀ ግብር ተካሄደ Meseret Demissu Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች መልሶ ግንባታ ላይ የሚያተኩሩ 11 ፕሮጀክቶች የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ። ፕሮጀክቶቹ ከወቅቱ የኢትዮጵያን ተጨባጭ ሁኔታና ጦርነቱ ካስከተለው ማህበራዊ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ እና አውሮፓ ህብረት የጋራ ጉባኤ ኢትዮጵያ ያነሳቻቸው ሀሳቦች ተቀባይነት አግኝተዋል- አምባሳደር ሂሩት ዘመነ Meseret Demissu Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው የአፍሪካ እና አውሮፓ ህብረት የጋራ ጉባኤ ኢትዮጵያ ያነሳቻቸው በርካታ ሀሳቦች ተቀባይነት ማግኘታቸውን በቤልጂየም፣ ሉክሰንበርግና በአውሮፓ ተቋማት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ገለጹ።…
የሀገር ውስጥ ዜና የቦረና ፕሮጀክት በ253 ሚሊየን ብር ግንባታው እንደሚጀመር ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 205 ሄክታር የሚሸፍነው የቦረና ፕሮጀክት በ253 ሚሊየን ብር ግንባታው እንደሚከናወን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ። የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የመስኖ ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ብርሃኑ ሌንጂሶ…
የሀገር ውስጥ ዜና በድርቁ ምክንያት ከብቶቻችንን በዝቅተኛ ዋጋ እንድንሸጥ ተገደናል-የቦረና አርብቶ አደሮች Meseret Awoke Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከብቶቻቸውን በዝቅተኛ ዋጋ እየሸጡ መሆኑን የአካባቢው አርብቶ አደሮች ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገበት የከብቶች መገበያያ ላሞችና በሬዎች ከ500 ብር ጀምሮ ሲሸጡ ተመልክቷል።…