Fana: At a Speed of Life!

የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት 24 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 24 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው 416 ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረገ። የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሙቀት ታረቀኝ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት…

3 ሺህ 375 የክላሽንኮቭ ጥይቶችን እና 783 የብሬን ጥይቶችን ደብቆ ሊያሳልፍ የሞከረ ግለሰብ እጅ ከፍንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመቀናጀት ባደረጉት ክትትል ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ። በጎንደር ከተማ ቀበሌ 18 የሚኖር እሸቴ ፀጋዉ የተባለ ተጠርጣሪ ከጎንደር ከተማ ወደ ባህር ዳር ከተማ…

የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የምረጡኝ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሃግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የምረጡኝ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሃግብር የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲንን ጨምሮ የፓርቲውከፍተኛ አመራሮችና እጩ ተወዳዳሪዎች በተገኙበት አካሂዷል። በወቅቱም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

ወ/ሮ ሰዓዳ አብዱረሃማን የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ በመጀመሪያውን 6ኛ የስራ ዘመን ጉባኤው ወ/ሮ ሰዓዳ አብዱረሃማን የጨፌው አፈ ጉባዔ አድርጉ መረጠ፡፡ እንዲሁም አቶ ኤሊያስ ኡመታ ምክትል አፈ ጉባዔ ሆነው ተመርጠዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

አዲሱ መንግሥት ለህዝቡ ቃል የገባቸውን ጉዳዮች ለመፈጸም የአደረጃጀት ለውጥ ይዞ ይመጣል – ዶክተር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት ለህዝቡ ቃል የገባቸውን ጉዳዮች መመለስ የሚያስችለውን ሁለንተናዊ የአደረጃጀት ለውጦች ይዞ ይመጣል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ ዶክተር አብርሃም መጪውን የአዲስ መንግሥት…

ጨፌ ኦሮሚያ የመጀመሪያውን 6ኛ የስራ ዘመን ጉባኤ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ የመጀመሪያ ዓመት ስድስተኛ መደበኛ ጉባኤ ተጀመረ፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ እያካሄደ ባለው ጉባኤ አዲሱ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ይመሰረታል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

የኢሬቻ በዓል ሰላምንና የኮቪድ መከላከልን ታሳቢ ባደረገ መልኩ በጅማ ከተማ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ ትልቅ ቦታ ያለው የኢሬቻ በዓል ፍቅርና አንድነት የሚገለጽበት ህዝቡ ፈጣሪውን የሚያመሰግንበት በመሆኑ በበቂ ዝግጅት መከበር እንዳለበት የኦሮሚያ ክልል የሰራተኛና ማህበራዊ ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ ሶሪ ዲንቃ ገለፁ። የጅማ…

የአለም ባንክ ለአዲስ አበባ ከተማ ድጋፍ ማድረጉን ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም ባንክ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሲጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ ገለጹ፡፡ አስተባባሪው÷ “ከአለም ባንክ ተወካዮች ጋር ጠቃሚ ውይይት…

የወላይታ ብሔር የዘመን መለወጫ የጊፋታ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የወላይታ ብሔር የዘመን መለወጫ የጊፋታ በዓል የወላይታ ብሔር የባህል የቋንቋና የታሪክ ሲምፖዚየም በማካሄድ ነው በዛሬው ዕለት በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተከበረ የሚገኘው፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ እና የባህል ቱሪዝምና ስፖርት…

የአዲስ አበባ አዲሱ ምክር ቤት መስከረም 18 ይመሰረታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አዲሱ ምክር ቤት መስከረም 18 ምስረታውን እንደሚያካሂድ የምክር ቤቱ አፈጉባኤ ዘርፈሽዋል ንጉሴ ገለጹ። በእለቱ አዲስ የምክር ቤቱ አባላት ስራቸውን በቃለ መሀላ ይጀምራሉም ብለዋል። በተጨማሪም አዲስ የካቢኒ አባላትን የመሰየም…