Fana: At a Speed of Life!

ቻይና ከኢትዮጵያ የምታስገባው የቡና ምርት መጠን በ196 በመቶ አደገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ የምታስገባው የቡና ምርት መጠን በ196 በመቶ አደገ። በትናንትናው እለት በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የተሳተፉበት ሰሚናር ተካሂዷል። ሰሚናሩ በዋናነት ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት የተካሄደው…

ኢትዮጵያ ላይ የተጠነሰሰው ሴራ ከውስጥም ከውጭም ሀገሪቱን የማፍረስ ግብ ነበረው – የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሃት ቡድን በተካሄደው ወረራ ከውስጥም ከውጭም ኢትዮጵያን የማፍረስረስ ግብ ያለውና ሚዲያዎችን በመጠቀም ጭምር ከባድ ሴራ የተጠነሰሰበት እንደነበር ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የማህበራዊ ሳይንስ…

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ የማሰራጨት ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የተደረገውን ድጋፍ ወደ ህብረተሰቡ የማሰራጨት ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ በርካታ አርብቶ አደሮች ድጋፍ ይሻሉ ነው የተባለው፡፡ የተለያዩ ክልሎች…

አገራዊ የምክክር ሂደቱ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ ሃላፊነቱን በአግባቡ መወጣት አለበት – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠንካራና ቅቡልነት ያለው ሀገረ መንግስትን በመገንባት ሂደት ሚናው ከፍተኛ በሆነውና በቅርቡ እንደሚካሄድ በሚጠበቀው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ሁሉም ዜጋ ሃላፊነቱን በአግባቡ መወጣት አለበት ሲሉ ምሁራን ተናገሩ ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ…

በሀላባ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለጥምቀት በዓል ድምቀት ያደርገው ድጋፍ የሰላም፣ የፍቅርና መልካምነት ተግባር ተምሳሌት ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀላባ ቁሊቶ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለጥምቀት በዓል ድምቀት ያደርገው ድጋፍ የሰላም፣ የፍቅርና መልካምነት ተግባር ተምሳሌት ነው ተባለ። በደቡብ ክልል ሀላባ ከተማ ትናንትም ይሁን ዛሬ የሙስሊም በዓላት ሲከበሩ ክርስቲያን ወንድሞቻቸው የደስታቸው…

ቻይና ለኢትዮጵያ 2 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶዝ የኮቪድ 19 ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና ለኢትዮጵያ 2 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶዝ የኮቪድ 19 ክትባት ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ፈረመች። በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዛዎ ዚዩሃን እና የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የድጋፍ ስምምነቱን ተፈራርመዋል።…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በአፍሪካ ዊልቼር ቅርጫት ኳስ ውድድር ላይ የሚሳተፈውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአፍሪካ ዊልቼር ቅርጫት ኳስ ውድድር ላይ የሚሳተፈውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላትን በአካል በመገኘት አበረታቱ። ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በምታስተናግደው 11ኛው የአፍሪካ ዊልቼር ቅርጫት ኳስ…

ኢራን፣ ሩሲያ እና ቻይና የጋራ የባህር ኃይል ልምምድ ሊጀምሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን፣ የሩስያ እና የቻይና ባህር ሃይሎች በህንድ ውቅያኖስ ላይ ሰፊ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ነገ ሊጀምሩ ነው፡፡ "ማሬን ሴኩሪቲ ቤልት 2022" የተሰኘው የሀገራቱ የባህር ሃይል ልምምድ ዓላማ የአለም አቀፍ የባህር ንግድ…