Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰባቸውን ተቋማት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸውን ወሎ ዩኒቨርሲቲንና ደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ተዘዋውረው ተመለከቱ።   በሽብር ቡድኑ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበትን ወሎ ዩኒቨርሲቲን…

በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና የማግኘት ጥያቄ መብታችንን የማስከበር ጉዳይ ነው – ዩዌሪ ሙሴቬኒ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና እንዲኖራት የማድረግ እንቅስቃሴ ወረታ ሳይሆን መብታችንን የማስከበር ጉዳይ ነው ሲሉ የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ተናገሩ። አፍሪካን በመወከል የተባበሩት መንግስታት…

ክልሉ ህዝብ ከህልውና ትግሉ ባሻገር በልማቱም ላይ ንቁ ተሳትፎውን ማጠናከር አለበት- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ህዝብ የሀገሩን ህልውና ለማስጠበቅ እየሰጠ ካለው ድጋፍ ባሻገር በልማቱ ላይ ንቁ ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። ፕሬዚዳንቱ በአዳማ ከተማ በህዝብ ተሳትፍና…

የግዮን በዓል በሰከላ ወረዳ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ወንዝ አባይ መነሻ በሆነው በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ሰከላ ወረዳ የግዮንና የጻዲቁ ዘረያዕቆብ አመታዊ ክብረበዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።   በበዓሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃለ ከፋለን ጨምሮ የፌዴራል…

የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የ10ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጣይ ሳምንት ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የ10ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ በድሬዳዋ ከተማ መካሄድ ይጀምራሉ፡፡ የ2014 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ የዘጠኝ ሳምንታት ጨዋታዎች በሀዋሳ ከተማ የተካሄዱ ሲሆን ፥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…

የዕጩ ኮሚሽነሮች ጥቆማ ማቅረቢያ ዛሬ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ጥቆማ ዛሬ ጥር 13/2014 ዓ/ም እንደሚጠናቀቅ ጥቆማ ተቀባይ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ መግባባት ላይ ያልተደረሰባቸውና የሀገራችንን ህልውና የሚፈታተኑ የተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ…

የአምራች ኢንዱስትሪውን የገበያ ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ያለውን የግብዓት አቅርቦት እና የገበያ እጥረት ችግር ለመፍታት የሚያስችል ስምምነት ከጅቲኤስ ኃ/የተ/የግል ድርጅት ጋር ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የአምራች ኢንዱስትሪውን የግብዓት…

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዛንዚባር ገባ

አዲስ አበባ፣ጥር 13፣2014 (ኤፍ ቢሲ)የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዛንዚባር መግባቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ከታንዛኒያ አቻው ጋር ለሚያደርገው የ2022 ዓለም ዋንጫ የ4ኛው ዙር የማጣሪያ ጨዋታ ዛሬ ከረፋዱ 4 ሰዓት ከአዲስ…

በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ደርሶበት የነበረው የመድሀኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በመጪው ሰኞ አገልግሎት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪውና ወራሪው የህወሓት ቡድን ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት የነበረው የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ደሴ ቅርንጫፍ ከሰኞ ጀምሮ መደበኛ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል፡፡ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በለይ የሚገመት ንብረት በወራሪው ቡድን የወደመበት…