Fana: At a Speed of Life!

ሳማሪታንስ ፐርስ ለኢትዮጵያ የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳማሪታንስ ፐርስ የተሰኘው ዓለም አቀፍ ግብረሰናይ ድርጅት የህክምና ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ፥ ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ድጋፉን ተረክበዋል።…

ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ የባንክ ስርዓት በሀገራችን ተግባራዊ ለማድረግ እየሰራን ነው – አቤ ሳኖ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ የባንክ ስርዓት በሀገራችን ተግባራዊ ለማድረግ እየሰራን ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት አቶ አቤ ሳኖ፥…

በምዕራብ ወለጋ ዞን በአሸባሪው ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ቤጊ እና ቆንዳላ ወረዳዎች ውስጥ በሚንቀሳቀሱ የአሸባሪው የሸኔ ቡድን አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ፡፡ የዞኑ ነዋሪዎች ሸኔ የኦሮሞ ህዝብ ጠላት በመሆኑ ከጸጥታ ኃይሎች ጋር በመሆን አካባቢውን…

የአማራ ክልላዊ መንግሥት የሕዝቡን የፀጥታ ስጋት ለመቀነስ የአመራር ምደባና ስምሪት ማስተካከያ ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልላዊ መንግሥት ክልሉ የገጠመው የሰላምና የፀጥታ ችግሮችን በአግባቡ ለመቅረፍ ያስችል ዘንድ በክልሉ የፀጥታ መዋቅር ላይ ያሉ ጉድለቶችን እና ጥንካሬዎችን አስመልክቶ በዝርዝር ግምገማ ሲያካሂድ ቆይቷል። በመሆኑም…

ዩኒሴፍ በጋምቤላ ክልል በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት በጋምቤላ ክልል ባለፈው ክረምት በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የጥሬ ገንዝብ ድጋፍ አደረገ። በጋምቤላ የተራድኦ ድርጅቱ ተጠሪ ዶክተር አብዱልሀቅ ዋሂድ እንደገለጹት፥ ዩኒሴፍ ድጋፉን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ ተቋም ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ ተቋም ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ ተቋም ጋር ያላትን ትብብር ስለ ማጠናከር መክረዋል፡፡ ውይይታቸውን…

በ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ በማህበራዊ ተግዳሮቶች ላይ የሚሰራ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ህብረት የ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ለ3 ዓመት የሚተገበር በማህበራዊ ተግዳሮቶች፣ በጤና እና በስርዓተ ጾታና እኩልነት ላይ የሚሰራ ፕሮጀክት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ይፋ ተደርጓል፡፡ በፕሮጀክቱ ትውውቅ…

የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ የሀገሪቱ አምባሳደር ገለጹ። የውሃና ኢነርጂ ሚንስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋና ሌሎች የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ሉዊዝ…