Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የህወሓት የሽብር ቡድን አሁንም ትንኮሳውን መቀጠሉን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የዓለም ምግብ ፕሮግራም ክልላዊ ዳይሬክር ሚካኤል ጆን ደንፎርድን ጋር ተወያዩ ። በውይይቱ ወቅትም የህወሓት የሽብር ቡድን በአፋር እና አማራ ክልሎች በፈጸመው ወረራ በርካታ…

በጋምቤላ ክልል የበጋ ወቅት የተፋሰስ ልማት ስራ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የበጋ ወቅት የተፋሰስ ልማት ዘመቻ በማጃንግ ብሔረሰብ ዞን መንገሺ ወረዳ ዛሬ በይፋ ተጀመረ። በዘመቻው ከ49 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ የአፈርና የውሃ ጥበቃ ሥራዎች እንደሚከናወኑ ተመላክቷል። ዘመቻው ለአንድ ወር እንደሚቆይ…

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ማለፉን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም ደምቃ እንድትታይ ከሚያደርጓት በዓላት መካከል አንዱ የሆነው የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ማለፉን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ። የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት በጉዳዩ ላይ ባወጣው መግለጫ በበዓለ…

አሜሪካ በሰሜን ኮሪያ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያቀረበችው ጥያቄ በቻይና እና ሩሲያ ታገደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሜሪካ በሰሜን ኮሪያ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ለተባበሩት መንግስታት ያቀረበችው ጥያቄ በቻይና እና ሩሲያ መታገዱ ተገለጸ፡፡ ሰሜን ኮሪያ በተደጋጋሚ የባላስቲክ ሚሳኤሎች ማስወንጭፏን ተከትሎ በአምስት ሰሜን ኮሪያውያን ላይ ማዕቀብ እንዲጣል አሜሪካ…

የቱርክ ባለሃብቶች በተመረጡ የማዕድን ሃብቶች ላይ በሰፊው እንዲሳተፉ መግባባት ላይ ደርሰናል – ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ባለሃብቶች በተመረጡ የማዕድን ሃብቶች ላይ በሰፊው እንዲሳተፉና በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ደርሰናል ሲሉ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡   ኢንጂነር ታከለ ኡማ በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያብራክ አልፕ…

ግብርናችንን ማዘመን የምግብ ዋስትናችንን ማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን ሀገራዊ ብልጽግናችንን ማረጋገጥ ነው – አቶ ዑስማን ሱሩር

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በደቡብ ክልል የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ስራን በማዘመን የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመለከተ። ክልል አቀፍ የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው ። በደቡብ…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመሠረታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት እንዲኖር ያደርጋል-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመሠረታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት እንዲኖር ያደርጋል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፥ በሕገ መንግሥቱ መሠረት የኢትዮጵያ አገራዊ…

ዳያስፖራው ማኅበረሰብ ለሀገሩ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን በሀገራቸው ዲኘሎማሲ ሠላምና ልማት ላይ የሚኖራቸው ሚና እና በጎንደር ከተማ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው፡፡ አውደ ጥናቱ በጎንደር ዩንቨርስቲና…

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዳማ ከተማ ተጀመረ። በግምገማው ላይ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የኦሮሚያ ብልጽግና…

በጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ጥቃት ማድረሳቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ድንበር አቋርጠው በመግባት ጥቃት ማድረሳቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቡላ ኡቦንግ በሰጡት መግለጫ÷ በጋምቤላ ክልል በአሁኑ…