የከተራ እና የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም መጠናቀቁን የአማራ ክልል መንግስት ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራ እና የጥምቀት በዓል በመላው አማራ ክልል ሀይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም መጠናቀቁን የአማራ ክልል መንግስት ገልጿል።
በከተራ እና በጥምቀት አከባበር ዙሪያ መግለጫ የሰጡት የክልሉ የመንግስት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ…