Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል መንግስት በአርቲስት ኑሆ ጎበና ህልፈት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በአርቲስት ኑሆ ጎበና ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ፡፡   የክልሉ መንግስት ባወጣው መግለጫ ÷ አርቲስት ኑሆ ጎበና በአፋን ኦሮሞ ኪነ ጥበብ ዘርፍ እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከቱን…

የኢፌዴሪ የፀጥታና ደህንነት የጋራ-ግብረ ኃይል የጥምቀት በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የፀጥታና ደህንነት የጋራ-ግብረ ኃይል የጥምቀት በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ በየዓመቱ ጥር 11 ቀን የሚከበረው የጥምቀት በዓል የጋራ-ግብረ ኃይሉ ከህብረተሰቡ ጋር ተቀናጅቶ በመስራቱ በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ስጋትና ችግር አዲስ…

ከንቲባ አዳነች የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊና ማህበራዊ እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ እና ማህበራዊ እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡   ከንቲባዋ ጉዳዩን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሕክምና ላይ የሚገኘውን አርቲስት አሊ ቢራን ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በዕለተ ጥምቀት በአዳማ ጄኔራል ሆስፒታል በመገኘት በሕክምና ላይ የሚገኘውን አንጋፋውን አርቲስት ክቡር ዶ/ር አሊ ቢራን ጠይቀዋል።   ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር…

የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴቢሂ አብዲ የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴቢሂ አብዲ የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የስራ እንቅስቃሴን ጎበኙ።   የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ፣ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን…

በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ከተፈጠረው የኢኮኖሚ ቀውስ በፍጥነት ለማገገም ሀገራት በትብብር ሊሰሩ ይገባል-ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ከተፈጠረው የኢኮኖሚ ቀውስ በፍጥነት ለማገገም ሀገራት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ አሳሰቡ፡፡ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በዘንድሮው የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ላይ…