ለሰላም እና እኩልነት አዎንታዊ ሚና ያላቸው ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል-አቶ ቀጀላ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም እና ለእኩልነት እንዲሁም ለወንድማማችነት አዎንታዊ ሚና ያላቸው ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ጃንሜዳ…