Fana: At a Speed of Life!

የዳያስፖራው ማህበረሰብ የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዳያስፖራው ማህበረሰብ ግዙፉን የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ። ዳያስፖራዎቹ ሰሞኑን በሲዳማ ክልል ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ሲጎበኙ የቆዩ ሲሆን፥ ዛሬ የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን በመጎብኘት ያሉ ዝርዝር የኢንቨስትመንት አማራጮችን…

በዓሉን ስናከብር በመረዳዳት ሊሆን ይገባል-የከተራ በዓል ታዳሚዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓሉን ስናከብር የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን እንደሚገባ በአዲስ አበባ የከተራ በዓልን የታደሙ የእምነቱ ተከታዮች ተናገሩ። የከተራ በዓል በዛሬው ዕለት በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች…

ኢትዮጵያ በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ንጹሃን ላይ የተፈፀመውን የሽብር ጥቃት አወገዘች

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች አሸባሪዎች መኖሪያ አካባቢዎችን ዒላማ በማድረግ የፈፀሙትን ጥቃት አወገዙ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፥ ድርጊቱን ኮንኖ በዓለም አቀፍ ህግም ሆነ በሰብአዊነት ፈጽሞ ይሄ ነው ሊባል…

የከተራ በዓል በምንጃር ኢራንቡቲ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ. ቢ.ሲ) የጥምቀት ከተራ በአል በኢራምቡቲ 44ቱ ታቦታት በአንድ ላይ ሆነው በድምቀት ተከበረ ። በዓሉ ሲከበር 620 ዓመታትን አስቆጥሯል ያሉት የምጃር ሸንኮራ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት ሀላፊው አቶ ዋልተንጉስ ዘርጋው ለፋና…

የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ከወትሮው በላቀ አገልግሎት ማስተናገድ ያስፈልጋል- አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ. ቢ.ሲ) 35ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና 40ኛውን የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ቅድመ ዝግጅት በተመለከተ የብሔራዊ የዝግጅት ኮሚቴ አባላት የተሳተፉበት ውይይት ተካሂዷል። በወቅቱም ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅድመ ዝግጅቱ ላይ…

የከተራ በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተራ በዓል በዛሬው ዕለት በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በዛሬው እለት ተከበረ። በአዲስ አበባ የከተራ በዓል ለመታደም የእምነቱ ተከታዮች ከየአድባራቱ የተወጣጡ ታቦታትን አጅበው ወደ ጃን…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድራንና መንግስታት ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድራንና መንግስታት የጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በዚህም የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፥ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች…