Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር ታላቅ አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በተገኙበት ታላቅ አውደ ርዕይ ዛሬ በጎንደር በራስ ግምብ ተከፍቷል፡፡ በአውደ ርዕዩ ከ150 ዓመታት በላይ በስደት የቆየው የአፄ ቴዎድሮስ ሹሩባ እና ሌሎች 21 ቅርሶች…

ታዳጊዋ ኢክራም የመኖሪያ ቤት እና የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገላት

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በህወሓት የሽብር ቡድን ታጣቂዎች በቡድን የመደፈር ጥቃት ለደረሰባት ኢክራም ያሲን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመኖሪያ ቤት እና አቶ በላይነህ ክንዴ የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉላት። ኢክራም አካላዊ ጉዳት…

በአሸባሪው ህወሃት ውድመት የደረሰበት የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሃት ዝርፊያና ውድመት የደረሰበት የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ በተደረገው ርብርብ ወደ ስራ መመለሱን የፓርኩ ስራ አስኪያጅ አቶ አህመድ ሰኢድ ገልፀዋል፡፡ ሥራ አስኪያጁ ÷ ሁሉም የሚመለከተው የመንግስት እና የህብረተሰብ አካል…

የቻይናና አፍሪካን አጋርነት የሚያጠናክር ሲምፖዚየም ቤጂንግ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና እና አፍሪካን አጋርነት የሚያጠናክር ሲምፖዚየም ቤጂንግ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተካሄደ፡፡ ሲምፖዚየሙ ቻይና የሚገኙ የአፍሪካ አምባሳደሮች ቡድን እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጽህፈት ቤት በመተባበር ነው…

ግብርና እና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴሮች ድጋፍ ለሚሹ የኅብረተሰብ ክፍሎች ያስገነቧቸውን መኖሪያ ቤቶች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና እና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴሮች በአማራ ክልል እና በአዲስ አበባ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ቤተሰቦች ያስገነቧቸውን መኖሪያ ቤቶች አስረከቡ፡፡ ግብርና ሚኒስቴር በአማራ ክልል መራዊ ከተማ ድጋፍ ለሚሹ…

ዳያስፖራው ወደ ሀገር ቤት መምጣት ሳያስፈልገው በሀገሩ መዋዕለ ነዋዩን እንዲያፈስ ምቹ አሠራሮች ይዘረጋሉ – ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ከተለያዩ የውጭ አገራት ከመጡ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በጋራ ለመስራት እየመከረ ነው። በውይይቱ የምክር ቤቱ የቀድሞ እና የአሁን አመራሮች፣ የአዲስ…

የጥምቀት በዓል ድንቅ የኢትዮጵያዊነት ማሳያ ፣ ድምቀታችንና የሀገራዊ ኩራታችን ምንጭ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በዓለም በማይዳሰስ ቅርስነት ከተመዘገቡ ድንቅ የኢትዮጵያዊነት ማሳያ፣ውድ ሀብታችን ፣ ድምቀታችንና የሀገራዊ ኩራታችን ምንጭ ከሆኑ በዓሎቻችን አንዱ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።   የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፦   ፈጣሪ ለሰው ልጅ ያለውን ፍቅር ካሳየባቸው ታሪኮች…

በምስራቅ ወለጋ ዞን ከ28 ሺህ በላይ የተለያዩ ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉቡ ሰዮ ወረዳ አኖ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ ከ28 ሺህ በላይ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጥይቶች ተያዙ። ጥይቶቹ ለአሸባሪው ሸኔ ሊተላላፉ እንደነበር ከኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።…

የአገራዊ የምክክር ኮሚሽንን እንዲመሩ የሚጠቆሙ ግለሰቦችን አቅም እና ችሎታ በጥንቃቄ ማጤን እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ የምክክር ኮሚሽንን በኮሚሽነርነት እንዲመሩ የሚጠቆሙ ግለሰቦችን አቅም እና ችሎታ በጥንቃቄ ማጤን እንደሚያስፈልግ ምሁራን ገለጹ። የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አመራሮች የሆኑት አህመድ ሁሴን እና ትነበብ ብርሃኔ ከፋና…