ሩሲያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ለኢትዮጵያ ያላትን ወዳጅነት በማሳየቷ ቋሚ ኮሚቴው አድናቆቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሩሲያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ለኢትዮጵያ ያላትን ወዳጅነት በማሳየቷ አድናቆቱን ገለጸ፡፡
ቋሚ ኮሚቴው በዛሬው ዕለት ከሩሲያ አምባሳደር ጋር የሁለትዮሽ ውይይት…