Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ለኢትዮጵያ ያላትን ወዳጅነት በማሳየቷ ቋሚ ኮሚቴው አድናቆቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሩሲያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ለኢትዮጵያ ያላትን ወዳጅነት በማሳየቷ አድናቆቱን ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዛሬው ዕለት ከሩሲያ አምባሳደር ጋር የሁለትዮሽ ውይይት…

የተፈጥሮ ሃብት ልማትና የመስኖ ስራዎች ኢትዮጵያ ለችግር እንደማትንበረከክ በሚያሳይ አግባብ ይከናወናሉ – አቶ ዑመር ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የዚህ ዓመት የበጋ ወራት የተፈጥሮ ሃብት ልማት የመስኖ ስራዎች ኢትዮጵያ በማንኛውም ችግር የማትንበረከክ መሆኗን ማሳየት በሚያስችል አግባብ ይከናወናሉ'' ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን አስታወቁ። በአማራ ክልል ሰሜን ሜጫ ወራዳ እናምርት…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ተሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ተሰናበተ፡፡ ዋልያዎቹ ዛሬ ከቡርኪናፋሶ አቻቸው ጋር አንድ እኩል ቢለያዩም በአንድ ነጥብ የምድቡን የመጨረሻ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን አጠናቀዋል፡፡ ለኢትዮጵያ በፍጹም ቅጣት ምት ብቸኛዋን…

በወላይታ ዞን ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ባለፉት ስድስት ወራት ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል አስመዝግበው የኢንቨስትመንት ፈቃድ የወሰዱ ወደ ስራ መግባታቸውን የዞኑ አስተዳዳር ገለጸ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ ለማ ለኢዜአ እንደተናገሩት ፥ በዞኑ…

የኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ዘመናዊ አገልግሎት ለመሥጠት እንደሚሰራ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሦስት ዓመታት የኢሚግሬሽን ፣ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር  በመሆን ሲያገለግሉ  የቆዩት አቶ ሙጂብ ጀማል የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር በመሆን አዲስ ለተሾሙት አቶ ብሩህ ተስፋ ሙሉጌታ በዛሬው ዕለት የሥራ ርክክብ አድርገዋል።…

ዋልያዎቹ ከቡርኪናፋሶ ጋር እያደረጉት ባለው ጨዋታ 1 ለ 0 እየተመሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከቡርኪናፋሶ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ እየተካሄደ ነው፡፡ በጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ የተጠናቀቀ ሲሆን፥ ዋልያዎቹ 1 ለ 0 እየተመሩ ነው። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ ሁለት የምድቡ ጨዋታዎችን መሸነፉ የሚታወስ…