Fana: At a Speed of Life!

የአማራን ህልውና ለማስጠበቅ የወገን ጦር ሁሌም በተጠንቀቅ ላይ ነው – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራን ህልውና ለማስጠበቅ የወገን ጦር ሁሌም በተጠንቀቅ ላይ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አስታወቁ፡፡ በህልውና ዘመቻው ተሳትፈው የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ለዘመቱ አካላት በጎንደር ከተማ የፋሲል…

የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በዓላት ሠላምና አብሮ የመኖር ዕሴትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከናወኑ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሁሉም በዓላት ሠላምና አብሮ የመኖር ዕሴቶችን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከናወኑ ጥሪ አቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በዓላት እና ማንኛውም ሃይማኖታዊ ወይም ማኅበራዊ ስብስቦች የማኅበረሰባችንን…

በጅግጅጋ ከተማ ተስፋ ሰጪ የልማት ስራዎች እየተካሄዱ ነው – የዳያስፖራ አባላት

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ከተማ ተስፋ ሰጪ የልማት ስራዎች እየተካሄዱ መሆኑን መመልከታቸውን ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የመጡ የሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች ገለፁ። የሶማሌ ክልል ተወላጅ የዳያስፖራ አባላት ከክልሉ የኢንቨስትመንትና ዳያስፖራ ቢሮ…

የከተራና የጥምቀት በዓል ተሳታፊዎች በዓሉን ሲያከብሩ ርቀታቸውን በመጠበቅና ከንክኪ በመቆጠብ ሊሆን እንደሚገባ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ጥር 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራና የጥምቀት በዓል ተሳታፊዎች በዓሉን ሲያከብሩ ርቀታቸውን በመጠበቅ ፣ ከንክኪ በመቆጠብ ፣ በተደጋጋሚ እጃቸውን በማጽዳት እንዲሁም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ሳያወልቁ በመንቀሳቀስ ሊሆን እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ሚኒስቴሩ…

በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ "የዳያስፖራው ተሳትፎ ለሀገራችን የሳይበር ደህንነት" በሚል መሪ ሀሳብ በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡ የሳይበር…

በአፋር ክልል ለሚገኙ የጸጥታ ሃይሎችና ተፈናቃይ ወገኖች የ8 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ለሚገኙ የአገር መከላከያ ሰራዊት፣ የክልሉ ልዩ ሃይል እና ተፈናቃይ ዜጎች የተለያዩ አካላት የ8 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በጋራ በመሆን 5…

ከውጪ የሚገቡ የግንባታ ግብአቶችን በሀገር ውስጥ በማምረት ለማስቀረት እንሠራለን – ኢንጅነር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጅነር ታከለ ኡማ የተመራው ቡድን በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለውን ሴራሚክ ፋብሪካ ጎበኘ፡፡ ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ በቢሾፍቱ የተገነባው ኢንዱስትሪ በቀጣይ ከውጪ የሚገቡ የግንባታ ግብአቶችን ለማስቀረትና ሀገራዊ በሆኑ ምርቶች አቅማችንንና…

በጥምቀት በዓል ወቅት የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ እንዲደረግ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ከጥምቀት በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳስቧል፡፡ ከበዓሉ አከባባር ጋር ተያይዞ ቦታዎችን የሚያስውቡ የእምነቱ ተከታዮች የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት…

ወደ ሀገር ቤት ዘመቻ አካል የሆነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የወደ ሀገር ቤት ዘመቻ አካል የሆነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ በትላንትናው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በታላቁ ቤተ-መንግሥት በተካሄደው የእራት መርሐ-ግብር አስቀድሞ በተካሄደ ከትኬት ሽያጭ በቀጥታ ከ800 ሺህ ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ…