የአማራን ህልውና ለማስጠበቅ የወገን ጦር ሁሌም በተጠንቀቅ ላይ ነው – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራን ህልውና ለማስጠበቅ የወገን ጦር ሁሌም በተጠንቀቅ ላይ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አስታወቁ፡፡
በህልውና ዘመቻው ተሳትፈው የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ለዘመቱ አካላት በጎንደር ከተማ የፋሲል…