Fana: At a Speed of Life!

ለሴቶች ከ20 ዓመት በታች ዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮስታሪካ አስተናጋጅነት በ2022 ለሚካሄደው የሴቶች ከ20 ዓመት በታች ዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከታንዛኒያ አቻው ጋር ኢትዮጵያን ወክሎ ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለ ገብርኤል ለ28…

አገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያዊነትን ሊያጸና የሚችል መድረክ መሆን ይኖርበታል – አቶ ግርማ ሰይፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር መድረኩ ኢትዮጵያዊነትን ሊያጸና የሚችል እንጂ የምንነታረክበት መድረክ መሆን የለበትም ሲሉ ፖለቲከኛው አቶ ግርማ ሰይፉ ተናገሩ ። የኢዜማ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የአዲስ አበባ ከተማ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር…

የመንግስት የምህረትና ይቅርታ እርምጃ፤ ለብሔራዊ የምክክር መድረክ ስኬት መሰረታዊ ጉዳይ ነው – የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአንድ ሀገር እድገትና ብልጽግና ሀገራዊ መግባባት መሰረታዊ ጉዳይ ነው ሲል የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገለጸ፡፡   ክልሉ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማምሻውን መግለጫ አውጥቷል፡፡   የመግለጫው ሙሉ ቃል…

ኢትዮጵያ ለዘላቂ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት የትኛውንም መሥዋዕትነት ትከፍላለች- መንግስት

ሰበር ዜና   አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዘላቂ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት የትኛውንም መሥዋዕትነት ትከፍላለች ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡   የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ…

ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ተወሰነ

ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ተወሰነ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ወስኗል፡፡ በዚህ መሰረትም…

በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጠቁ የራሶ ወረዳ ተጎጂዎች አስቸኳይ እርዳታ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት በድርቁ ለተጠቁ የራሶ ወረዳ ተጎጂዎች አስቸኳይ እርዳታ እያቀረበ መሆኑን ገለጸ፡፡   በድርቁ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው አከባቢዎች አንዱ በሆነው በአፍ-ዴር ዞን ራሶ ወረዳ ተጎጂ ማህበረሰብ አስቸኳይ እርዳታ…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለመጀመሪያ ጨዋታ ልምምዱን አጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እሁድ ምሽት አራት ሰዓት ላይ ከኬፕ ቨርዴ ጋር ለሚያደርገው የአፍሪካ ዋንጫ የመጀመርያ ጨዋታ ልምምዱን በተጠናከረ ሁኔታ ማከናወኑን ቀጥሏል። በዛሬው የልምምድ መርሐ ግብር ላይም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊ አቶ…

መከላከያ ሰራዊት ሲጠቀምባቸው በነበሩ የማዕረግ ምልክቶች ላይ ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሲጠቀምባቸው የነበሩ የማዕረግ ምልክቶች ላይ ማሻሻያ ማድረጉን ገለጸ፡፡   የመከላከያ ሰራዊት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ እንዳስታወቀው÷ሰራዊቱ ከዚህ ቀደም ሲጠቀምባቸው የነበሩ የማዕረግ…

ሀገር በማዳኑ ተግባር የተሸነፉት ህወሓት እና ተላላኪዎቹ ብቻ ሳይሆኑ ምዕራባውያንም ጭምር እንደሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የ2014 ዓ.ም የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ማጠቃላያ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡   በመርሃ ግብሩ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብረሃም በላይን ጨምሮ የጸጥታው ዘርፍ ከፍተኛ…