የሴኔጋል ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ማኪ ሳልን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት ሲካሄድ በቆየው 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የህብረቱ ሊቀመንበርነትን የተረከቡት የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ፕሬዚዳንቱን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ፣…