Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በድህረ ጦርነት ዝንፈቶችና በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያየ፡፡ የውይይቱን መነሻ ሀሳብ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙ የፖለቲካ ፓርቲዎች…

በመዲናዋ በነገው ዕለት ሊካሄድ የነበረው የ “በቃ” ሰልፍ ለቀጣይ ሳምንት ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በነገው ዕለት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የ "በቃ" ወይም #Nomore ሰልፍ በዳያስፖራው ጥያቄ መሰረት ለቀጣይ ሳምንት መተላለፉ ተገለፀ፡፡ በርካታ የዳያስፖራው ማህበረሰብ አሁንም ወደ አገሩ እየገባ በመሆኑ ሰልፉ ቀጣይ ሳምንት…

ህብረቱ ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክርስቲያን በጎ አድራጎትና ልማት ማህበራት ህብረት በአማራና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉ በአማራ ክልል ሸዋ ሮቢትና ደብረሲና ከተሞች…

መንግስት የተወሰኑ እስረኞችን ክስ በማቋረጥ ከእስር መፍታቱ ለአገራዊ ምክክሩ አካታችነት ጉልህ ፋይዳ አለው- ፍትህ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የተወሰኑ እስረኞችን ክስ በማቋረጥ ከእስር መፍታቱ የአገራዊ ምክክሩን አካታችነት፣ ሰብአዊነትና ርህራሄን ታሳቢ ያደረገ ውሳኔ መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ። ከፖለቲካ ልሂቃን አልፈው ወደ ማህበረሰቡ እየተንጸባረቁ ያሉ ያለመግባባት…

የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” ነገ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል "ሴራ" ነገ በሲምፖዚየም እንደሚከበር የዞኑ ዋና አስተዳደሪ አስታወቁ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር መሀመድ ኑሪዬ ጥር 1 ቀን 2014 በዞን ደረጃ የሚከበረውን የሀላባ ብሔረሰብ…

ዳያስፖራዎች የደረሱ የአርሶ አደር ሰብሎችን ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ሾቤ አካባቢ ተገኝተው የደረሱ የአርሶ አደር ሰብሎችን ሰብስበዋል፡፡ የዳያስፖራው ማህበረሰብ በዚህ መልኩ የአርሶ አደሩን ሰብል መሰብሰብ ታላቅ ሀገራዊ…

ጀነራል ብርሃኑ ጁላ የፊልድ ማርሻል ማዕረግ ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ የፊልድ ማርሻል ማዕረግ ተሰጣቸው።     ዛሬ በተካሄደ ስነስርዓት ፥ ውጊያ ለመሩ ፣ ሀይል ለመሩ ፣ ድልና ውጤት ላስገኙ ከፍተኛ የጦሩ…

የክንደ ብርቱዎች እናት ‘ኢትዮጵያ’ በልጆቿ ትንፋሽ ሰንደቋ ዳግም ከፍ ብሎ ይውለበለባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክንደ ብርቱዎች እናት ‘ኢትዮጵያ’ በልጆቿ ትንፋሽ ሰንደቋ ዳግም ከፍ ብሎ ይውለበለባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገር መከላከያ ኃይልን በሚመለከት መግለጫ አውጥተዋል። የመግለጫቸው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው…

የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የአስፓልት መንገዶችን ጎብኝተዋል፡፡ በአቶ ሙስጠፌ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የመንገድ ልማት ስራዎችን እና…