Fana: At a Speed of Life!

በላሊበላ መስቀል ክብራ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት አሸባሪው ህወሓት በግፍ የገደላቸውን ንፁሃን አስከሬን መቅበሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በላሊበላ ከተማ በሚገኘዉ መስቀል ክብራ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ አሸባሪው ህወሓት አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊቶችን ፈፅሟል። አሸባሪ ቡድኑ በትምህር ቤቱ ከፈጸማቸው አስነዋሪ ድርጊቶች መካከል በግፍ የገደሏቸዉን ንፁሃን አስከሬን በቅጥር ግቢ…

“ጀግና ሕዝብ – በቀኝ እጁ ድልን የሚጨብጥ፣ በግራ እጁ ይቅርታና ምህረትን የሚቸር ነው!” – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ጀግና ሕዝብ - በቀኝ እጁ ድልን የሚጨብጥ፣ በግራ እጁ ይቅርታና ምህረትን የሚቸር ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል፡- “ጀግና ሕዝብ - በቀኝ…

ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የማእድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በችግር ውስጥ ለሚገኙ ህጻናትና ጧሪና ደጋፊ ለሌላቸው አረጋዊያን የገናን በዓል አስመልክቶ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የማእድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡ የማእድ ማጋራት መርሐ ግብሩን ያዘጋጁት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጠቅላይ…

በጣሊያን በተካሄደ አገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አትሌቲክስ ቱር አካል በሆነውና በጣሊያን በተደረገው አገር አቋራጭ የአትሌቲክስ ውድድር አትሌት ዳዊት ስዩምና ይሁኔ አዲሱ በሁለቱም ፆታዎች አንደኛ በመውጣት አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች 10 ኪሎ ሜትር ይሁኔ አዲሱ በ28 ደቂቃ ከ39 ሰከንድ…

ማለዳውን ከዲሲና ከካናዳ ወደ ሀገር ቤት የገቡ ተጓዦች 30 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ከዲሲ እና ከካናዳ ወደ ሀገር ቤት የገቡ ተጓዦች 30 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በጦርነቱ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አድርገዋል። ማለዳውን ከዲሲ የመጡ ኢትዮጵያዊያን በጉዟቸው ወቅት ያሰባሰቡትን 22 ሺህ ዶላር እና ከካናዳ ቶሮንቶ በተመሳሳይ ሁኔታ…

የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ የልደት በዓልን ከተፈናቃዮች ጋር አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ ፥ አዘዞ ቀበሮ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአሸባሪው ቡድን ተፈናቅለው በመጠለያ ካምፕ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር የልደት በዓልን አክብረዋል። ከንቲባው ለተፈናቃዮች ማዕድ ያጋሩ ሲሆን ፥ የከተማው…