በላሊበላ መስቀል ክብራ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት አሸባሪው ህወሓት በግፍ የገደላቸውን ንፁሃን አስከሬን መቅበሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በላሊበላ ከተማ በሚገኘዉ መስቀል ክብራ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ አሸባሪው ህወሓት አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊቶችን ፈፅሟል።
አሸባሪ ቡድኑ በትምህር ቤቱ ከፈጸማቸው አስነዋሪ ድርጊቶች መካከል በግፍ የገደሏቸዉን ንፁሃን አስከሬን በቅጥር ግቢ…