በአሸባሪዎቹ ቡድኖች ጉዳት ደርሶበት የነበረው የአጣዬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመማር ማስተማር ስራውን ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ከፍተኛ ገዳት የደረሰበት የአጣዬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መደበኛ የመማር ማስተማር ስራውን መጀመሩ ተገለፀ፡፡
የትምህርት ቤቱ ሱፐርቫይዘር አቶ ማሙሽ ሲከፋኝ፥ ትምህርት ቤቱ…