Fana: At a Speed of Life!

በአሸባሪዎቹ ቡድኖች ጉዳት ደርሶበት የነበረው የአጣዬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመማር ማስተማር ስራውን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ከፍተኛ ገዳት የደረሰበት የአጣዬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መደበኛ የመማር ማስተማር ስራውን መጀመሩ ተገለፀ፡፡ የትምህርት ቤቱ ሱፐርቫይዘር አቶ ማሙሽ ሲከፋኝ፥ ትምህርት ቤቱ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአማራ እና አፋር ክልሎች የደረሱ ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመቶችን ሊያጠና ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥናትና የምርምር ቡድን በማቋቋም የሽብር ቡድኑ በአማራና በአፋር ክልሎች ያደረሳቸው ሰብዓዊ ጥሰቶችንና የንብረት ውድመቶችን እንደሚያጠና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ። የተለያዩ ተመራቂ ተማሪዎችም የደረሱ ሰብዓዊና ቁሳዊ…

ማለዳውን ከዲሲ ወደ አዲስ አበባ እየበረረ ባለ አውሮፕላን ውስጥ ያሉ ተሳፋሪዎች የ10 ሺህ 400 ዶላር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማለዳውን ከዲሲ ወደ አዲስ አበባ እየበረረ ባለ አውሮፕላን ውስጥ ያሉ ተሳፋሪዎችን በማስተባበር የ10ሺህ 400 ዶላር ድጋፍ በማሰባሰብ በአይዞን ኢትዮጵያ አካውንት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉን ያስተባበሩት በበረራው የነበሩ የተወሰኑ ተጓዦች…

በደቡብ አፍሪካ ስዌቶ የወጣቶች እንቅስቃሴ መሪ ሎንታታ ላክስ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ስዌቶ የወጣቶች እንቅስቃሴ መሪ ሎንታታ ላክስ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገባ። የፓን አፍሪካኒዝም አቀንቀኙ ወጣቱ ላክስ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው #የበቃ እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ ብቻ ተገድቦ እንዳይቀርና ዘላቂነት እንዲኖረው ለማድረግና…

የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣  2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሰዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሱዳን ህዝብ ባስተላለፉት መልዕክት ስልጣን መልቀቃቸውን ይፋ አድርገዋል። ሱዳን በቅርቡ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ማድረጓን ተከትሎ በፖለቲካ…

ባለፉት 24 ሰዓታት ተጨማሪ 2 ሺህ 316 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 2 ሺህ 316 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እንደገለጹት÷ለ 8ሺህ 247 ዜጎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ ነው 2 ሺህ 316 ዜጎች…

ዳያስፖራዎች ጦርነቱ የተካሄደባቸውን አካባቢዎች ለመጎብኘት ሰመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ጥሪ የተቀበሉ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጦርነቱ የተካሄደባቸውን አካባቢዎች ለመጎብኘት ሰመራ ገብተዋል። በኢትዮጵያ ዳያስፓራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሀመድ ኢድሪስ የሚመራው ቡድን ከዳያስፓራዎቹ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሲያካሄዱት የነበረው ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለሶስት ቀናት ሲያካሄዱት የነበረው ውይይት የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቅቋል። በውይይቱ ከድህረ-ጦርነት በኋላ…

‘ስለ ኢትዮጵያ’ የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕይ ከነገ ጀምሮ ለእይታ ይበቃል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ‘ስለ ኢትዮጵያ’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀው የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕይ ከነገ ጀምሮ በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ለእይታ ይበቃል። አውደ ርዕዩ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿ አገርን ለማዳን ያደረጉትን ተጋድሎ…

ለልደት በዓል ወደ ቅዱስ ላልይበላ የሚመጡ እንግዶችን በተሳካ መንገድ ለማስተናገድ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልደት በዓልን በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላልይበላ ለሚያከበሩ እንግዶች መስተንግዶውን የተሳካ ለማድረግ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የላልይበላ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል። የከተማ አስተዳደሩ ታላቁን በዓል ለማክበር ዝግጅት አድርጎ እንግዶችን…