Fana: At a Speed of Life!

አጎዋ ካለው ፋይዳ በላይ ትኩረት ተሰጥቶታል – አቶ ክቡር ገና

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የአፍሪካ ሀገራት ምርታቸውን ከቀረጥና ኮታ ነፃ ወደ ሀገሯ እንዲያስገቡ የሰጠችው እድል አጎዋ ከሚያሰገኘው ፋይዳ በላይ ትኩረት እንደተሰጠው የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤቶች ዋና ጸሃፊ እና የኢዜማ አመራር አቶ ክቡር ገና ገለጹ፡፡ አቶ ክቡር…

የሱዳን ጦር ኢብራሂም ኤልባዳዊን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሊሾም ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር የቀድሞ የሀገሪቷ ገንዘብ ሚኒስትር የነበሩትን ኢብራሂም ኤልባዳዊ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሊሾም መሆኑን ሲጂቲኤን አስነብቧል፡፡ አብደላ ሀምዶክ ከጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው መልቀቃቸውን ይፋ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው የሀገሪቱ ጦር…

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን እጩ ኮሚሽነሮች አቀራረብ ስርዓት ተዘረጋ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን እጩ ኮሚሽነሮች አቀራረብ ስርዓት በኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መዘርጋቱን አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ፡፡   በዚህ መሰረትም በየእጩ ኮሚሽነሮችን ጥቆማ የሚቀበልና የሚያደራጅ የጥቆማ…

በመዲናዋ ሁለተኛ ምእራፍ የከተማ ልማት ሴፍቲኔት መርሃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ሁለተኛ ምእራፍ የከተማ ልማት ሴፍቲኔት መርሃ ግብር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ሁለተኛ ምእራፍ የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔትና ስራ ፕሮጀክት…

የሰላም ሚኒስቴርና ሰራተኞች ለአፋር ክልል ተፈናቃዮች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴርና ሰራተኞቹ በአፋር ክልል በጦርነቱ የተጎዱ ወገኖች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል።   ድጋፉን የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዷለም ለአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በዛሬው ዕለት…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሰጠውን ድጋፍ ለመወሰን የወጣው መመሪያ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያየ ነው። የመመሪያው መሻሻል መንግስት ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሰጠውን ድጋፍ በቀጣይነት…

“ዳያስፖራና ሀገር ግንባታ” በሚል ርእስ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ዳያስፖራና ሀገር ግንባታ" በሚል ርእስ የምክክር መድረክ በሰመራ እየተካሄደ ነው፡፡ በምክክሩ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባ፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱአለም፣ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታው…

ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሚደረገውን መልሶ ማቋቋም ሁሉም ዜጋ ሊከውነው እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር ውስጥ እና በውጪ የሚኖሩ የላስታ እና ላልይበላ ተወላጆችና ወዳጆች 6 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ወጪ በማሰባሰብ ለአካባቢው ማህበረሰብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   የቅዱስ ላልይበላ ጊዜያዊ የእርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴ ÷አካባቢው በአሸባሪው…

ጁንታው በአፋር ክልል ያደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ ለዳያስፓራው ገለፃ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገር ውስጥ ለገቡ ኢትዮጵያውን ዳያስፖራዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን በጋሊኮማ ኡዋ በራህሌ እና ሌሎች አካባቢዎች ያደረሰው ጭፍጨፋ እና ውድመትን የተመለከተ አውደ ርዕይ ቀረበ፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዳግም ወደ ላልይበላ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላልይበላ የሚያደርገውን የሀገር ውስጥ በረራ በድጋሚ በዛሬው ዕለት ጀምሯል፡፡ አሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት በላልይበላ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ከፍተኛ ዝርፊያና ውድመት መፈጸሙን ተከትሎ አየር መንገዱ…