የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ሕብረት 40ኛዉ የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬ ይጀምራል ዮሐንስ ደርበው Feb 2, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት 40ኛዉ የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ የሕብረቱ አባል ሀገራት ሚኒስትሮችና የአህጉሩ ልዩ ልዩ ተቋማት ሀላፊዎች በሚገኙበት ዛሬ ይጀምራል። የምክር ቤቱ ስብሰባ “የአፍሪካ አህጉርን የስርዓተ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሜሳ ዋና ፀሀፊ ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ Mekoya Hailemariam Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛዉ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የምስራቅና ደቡብዊ አፍሪካ አገራት የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ዋና ጸሀፊ ቻልሽ ካፖፕዊ አዲስ አበባ ገብተዋል። ዋና ጸሀፊዋ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…
የሀገር ውስጥ ዜና 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ መካሄዱ የሀገርን ገጽታ እንደ አዲስ ለተቀረው አለም ለመገንባት ልንጠቀምበት ይገባል-ምሁራን Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ መካሄዱ የሀገርን ገጽታ እንደ አዲስ ለተቀረው አለም ለመገንባት ልንጠቀምበት ይገባል ሲሉ ምሁራን ገለጹ። ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው በድሬድዋ…
የዜና ቪዲዮዎች ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለበለጸገች አፍሪካ Amare Asrat Feb 1, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=cdU3k-XY8rg
የዜና ቪዲዮዎች የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጉብኝት በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ Amare Asrat Feb 1, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=vrXleeBpaZ4
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ለኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የከብት መኖ ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ለኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የከብት መኖ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ የተደረገው በኦሮሚያ ክልል በጉጂ፣ ቦረና እና ባሌ አካባቢ በድርቅ ለተጎዱ አርብቶ አደሮች ነው። ርእሰ መስተዳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ ልዑክ ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዳት ጋር ውይይት አደረገ Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ ልዑክ ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዳት ጋር ውይይት አደረገ። የልዑካን ቡድኑ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድርአቶ ኡመድ ኡጁሉ፣ የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ መግባታቸውን ቀጥለዋል Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በ35ኛዉ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና በ40ኛዉ የስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ለመሳተፍ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ መግባታቸውን ቀጥለዋል። በዚህም የኬንያ፣ የዩጋንዳ፣ ማላዊ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ሰላምና ደህንነትን ጨምሮ በሶስት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋል Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ በዋናነት ሰላምና ደህንነት፣ ቀጣናዊ ትስስርና በፋይናንስ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን “የአፍሪካ አህጉርን የስርዓተ ምግብ አቅም…
የሀገር ውስጥ ዜና የ2014/15 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያን ወደ ሀገር ውስጥ ማጓጓዝ ተጀመረ Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ64 ሺህ በላይ ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ የጫነቸው መርከብ ዛሬ ጠዋት ጅቡቲ ወደብ ገብታለች ። ድራፍትዚላ የተባለቸው ግዙፍ መርከብ ለ2014/15 የምርት ዘመን ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገባው የአፈር ማዳበሪያ የመጀመሪያውን 64 ሺህ…