Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል 146 ግለሰቦች ተፈቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣  2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከልል ከሀገር ህልውና ማስከበር ዘመቻ ጋር ተያይዞ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከአሸባሪው ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩ 146 ግለሰቦች የተሀድሶ ስልጠና ተሰጥቷቸው ተለቀዋል። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

በእስራኤል የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ለመልሶ ግንባታና ማቋቋም ሥራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በእስራኤል የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት በመልሶ ግንባታና ማቋቋም ሂደት ተሳትፎ ማድረግ የሚያስችል ስራ መጀመራቸውን የቀድሞ የእስራኤል ፓርላማ (ክኔሴት) አባል ሽሎሞ ሞላ ገለጹ። የቀድሞው የክኔሴት አባሉ ሽሎሞ ሞላ በእስራኤል…

በደቡብ ክልል ህዝቡ የሚያነሳቸውን የልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ህዝቡ የሚያነሳቸውን የልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ፡፡ የደቡብ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ሲያካሔዱት የነበረው የውይይት መድረክ…

የኢትዮጵያ ወጣቶች ህብረት በስዊዘርላንድ ያሰባሰቡትን 35 ሺህ የስዊዝ ፍራንክ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ የኢትዮጵያ ወጣቶች ህብረት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለመርዳት “የገና ስጦታ ለእናት አገሬ” በሚል በቶምቦላ ሎተሪ እጣ ያሰባሰቡትን 35 ሺህ የስዊዝ ፍራንክ ለቋሚ ጽ/ቤቱ አስረክበዋል፡፡ በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ…

የሀይቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ወደ ሙሉ መደበኛ አገልግሎት ለመግባት ዝግጅት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ምክንያት ከጥቅምት 8 እስከ ታህሳስ 11 ቀን 2014 ዓ.ም አገልግሎት አቋርጦ የነበረው የሀይቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ወደ ሙሉ መደበኛ አገልግሎት ለመግባት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡…

የአፄ ቴዎድሮስ ሹርባ(ቁንዳላ) የሽኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፄ ቴዎድሮስ ሹርባ (ቁንዳላ)የሽኝት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ መሰረትም ከብሔራዊ ሙዚየም ተነስቶ ወደ 4 ኪሎ አደባባይ ሽኝቱ ይደረጋል፡፡ በመቀጠልም የአፄ ቴዎድሮስ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የ2022 አዲስ ዓመትን በጋራ የምንቆምበት እናድርገው አሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ትናንት የገባውን የ2022 የጎርጎሳውያን አዲስ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በመልካም ምኞት መግለጫቸው አዲሱን ዓመት 2022 የሰላም፣…

በመዲናዋ ለዳያስፖራዎችና ለኢትዮጵያ ወዳጆች የተዘጋጀ ማስ ስፖርት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለዳያስፖራዎችና ለኢትዮጵያ ወዳጆች የተዘጋጀ ማስ ስፖርት ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ሌሎች ተሳታፊዎች…