Fana: At a Speed of Life!

መላው ኢትዮጵያውያን በሽብር ቡድኑ የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት መረባረብ አለባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው ኢትዮጵያውያን በመተባበር አሸባሪው ህወሃትን በመመከት ያስገኙትን ስኬት በቡድኑ የወደሙ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት እንዲረባረቡ ተጠየቀ። የብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ…

ኮሚሽነር ለሊሴ በኢትዮጵያ የኮርያ አምባሳደር ጋር በኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የኮርያ አምባሳደር ጋር በተለያዩ የኢንቨስትመንት አጃንዳዎች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ የኢትዮጵያን ኢንቨስትመንት ለኮርያ ባለሀብቶች በጋራ የማስተዋወቅ ስራ እና…

ወደ አገር ቤት የገባ የዳያስፖራ ቡድን በወራሪው ኃይል የተጎዱ አካባቢዎችን ለመመልከት ወደ አፋርና አማራ ክልሎች አቀና

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናት አገር ጥሪን ተከትሎ ወደ አገር ቤት የገባ የዳያስፖራ ቡድን በአሸባሪው ህወሃት ወረራ የተጎዱ አካባቢዎችን ለመመልከት ወደ አፋርና አማራ ክልሎች አቅንቷል። ከውጭ አገራት የገቡ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን…

የቁም እንስሳት ግብይት ችግሮችን ሊፈታ የሚችል ፖሊሲ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቁም እንስሳት ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን መፍታት የሚያስችል ፖሊሲ መዘጋጀቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በቁም እንስሳት ግብይትና ወጪ ንግድ ላይ ባሉ ችግሮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት…

በወልዲያ አካባቢ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልዲያ አካባቢ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 30 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ተደረገ። ድጋፉ አልባሳት እና ሌሎችም ቁሳቁሶችን ያካተተ ሲሆን ፥ ድጋፉን ያደረገው  የጉሙሩክ ኮሚሽን መሆኑም ተመላክቷል። ድጋፉ የተበረከተው…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን 13ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል፡፡ ከዚህ ቀደም በተፈጠረው የአሰራር ክፍተት ምክንያት ከኢትዮጵያ አግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚነት ታግደው የቆዩት ወይዘሮ ሶፍያ አልማሙን…

ለብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ መኪና ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣  2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰሜን እና የደቡብ ወሎ እንዲሁም የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ ላንድክሩዘር መኪና ተበረከተላቸው። አሸባሪው ቡድን ወልድያ ከተማን በመውረር ከባድ ዘረፋ እና ውድመት…

በምስራቅ ወለጋ ዞን ከ300 በላይ የሸኔ አባላት ለመንግስት እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን 312 የአሸባሪው ሸኔ አባላት ለመንግስት እጃቸውን ሰጥተዋል። አባላቱ የሽብር ቡድኑ በህዝብ ላይ እየፈጸመ ያለውን እኩይ ተግባር በመገንዘብ ነው በአባ ገዳዎች የቀረበላቸውን ጥሪ ተቀብለው…

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ለሶስት ቀናት ሲያደረጉት የነበረው ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ለሶስት ቀናት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሲያደረጉት የነበረው ውይይት ዛሬ ተጠናቀቀ። በሶስት ቀን ውይይቱ ላይ የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በዘመቻ ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት በተገኙ ድሎች ፣…

የአፄ ቴዎድሮስ ሹርባ (ቁንዳላ) በጎንደር ከተማ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፄ ቴዎድሮስ ቁንዳላ (ሹርባ) በጎንደር ከተማ አቀባበል ተደረገለት። ከፍተኛ የፌደራል፣ የክልል እና የከተማ አመራሮች የአፄ ቴዎድሮስን ቁንዳላ አቀባበል አድርገዋል። የአፄ ቴዎድሮስ ሹርባን የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል…