Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓታት ተጨማሪ 3 ሺህ 998 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 3 ሺህ 998 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እንደገለጹት÷ለ11ሺህ 93 ዜጎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ ነው 3 ሺህ 998…

ወደ ሀገር ቤት-የዳያስፖራ ፌስቲቫል ዛሬ በተመረቀው አፍሪካ ፓርክ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ቤት - የዳያስፖራ ፌስቲቫል ዛሬ በተመረቀው አፍሪካ ፓርክ በይፋ ተጀምሯል።   በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ ሌሎች ከፍተኛ…

በጸጥታ ችግር የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ላልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ፈተናው እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ።   በሁለተኛ ዙር…

በውጪ ሀገርና በሀገር ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ማድረጋቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን ሀገር የሚኖሩ የሸዋ ሮቢትና አካባቢው ተወላጆች በጎ አድራጎት ማኅበር ግምታዊ ዋጋቸው ከ1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ አራት የአልትራ ሳውንድ የሕክምና መገልገያ መሣሪያዎች ድጋፍ አበረከቱ። የሕክምና ማሽኖቹ ለአራት ሆስፒታሎች…

በሀረሪ ከውጭ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ከውጭ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ገለጸ።   የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ጥሪ ተከትሎ ከተለያዩ የአለም ሀገራት ወደ ሀገር ቤት…