Fana: At a Speed of Life!

አቶ አህመድ ሺዴ ከሳዑዲ አረቢያ የገንዘብ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከሳዑዲ አረቢያ የገንዘብ ሚንስትር መሀመድ ቢን አብደላህ አል ጀዳን ጋር ተወያይተዋል:: በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ እና ከመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የተውጣጣ…

የአገልጋይነትን መንፈስ ተላብሶ አገራዊ ኃላፊነትን በአግባቡ የሚወጣ አመራር ማብቃት ያስፈልጋል – የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአገልጋይነትን መንፈስ ተላብሶ አገራዊ ኃላፊነትን በአግባቡ የሚወጣ አመራር እየገነቡ ማብቃት እንደሚያስፈልግ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ። የየቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ "መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ" ርዕስ ዙሪያ…

የደቡብ ምዕራብ የኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ የኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል "መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ" በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾን ጨምሮ የክልሉ የመንግስት…

“የፓርቲያችንን እሴት በመጠበቅ ለክልላችን ብልፅግና እንተጋለን” – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የፓርቲያችንን እሴት በመጠበቅ ለክልላችን ብልፅግና እንተጋለን" ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የአመራር ግንባታ የውይይት መድረክ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የሀረሪ ክልል…

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በጦርነት የወደሙ ከተሞችን መልሶ በመገንባቱ ዙሪያ ከዳያስፖራው ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የእናት አገራቸውን ጥሪ ተከትለው አገር ቤት ከሚገኙ እጅግ በርካታ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በስካይላይት ሆቴል እየመከረ ነው፡፡ በጦርነት የወደሙ ከተሞችን መልሶ በመገንባት ላይ ባተኮረው በዚህ…

ለመካከለኛ ሴት መሪዎች የተዘጋጀው ፕሬዚዳንታዊ የመሪነት ስልጠና በአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመካከለኛ ሴት መሪዎች የተዘጋጀው ፕሬዚዳንታዊ የመሪነት ስልጠና በሱሉልታ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በይፋ ተጀመረ። መርሃ ግብሩን ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በይፋ መክፈታቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡…

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከተመድ የፕሮጀክት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተደድር ሙስጠፌ መሀመድ በተባበሩት መንግስታት የፕሮጀክት አገልግሎት ቢሮ ዋና ዳይሬክተርና የአፍሪካ ህብረት ተወካይ ወርቅነሽ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው በክልሉ በተከሰተው የድርቅ ሁኔታ ዙሪያ…

ኢንጂነር ታከለ በማዕድን ኢንቨስትመንት ዙሪያ ከእንግሊዝና አውስትራሊያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከእንግሊዝ አምባሳደር ዶክተር አላስታይር ማችፌል እና ከአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብሌት ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ በውይይታቸው በማዕድንና በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና ምርት…

የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የአመራር ግንባታ መድረክ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በክልል ከፍተኛ አመራር ደረጃ የአመራር ግንባታ መድረክ ሀዋሳ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። የመድረኩን ዋና ዓላማና ትኩረትን በማስመልከት ማብራሪያ የሰጡት የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽኅፈት ቤት ኃላፊ አብርሃም ማርሻሎ፥ የምክክር…

በዓለም አቀፍ ገበያ የኢትዮጵያ ቦንድ ሽያጭ መሻሻል አሳየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በዓለም ገበያ የኢትዮጵያ የውጭ ቦንድ ሽያጭ ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቱ ተገለጸ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሀገሪቱ ታውጆ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የአፈፃፀም ጊዜ እንዲያጥር ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ የኢትዮጵያ የዶላር ቦንድ አፈፃፀም የቦንድ ሽያጩ…