የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ250 ሺህ ዶላር በላይ ተያዘ Feven Bishaw Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ250 ሺህ ዶላር በላይ መያዙን የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። ከዚህ ጋር በተያያዘም ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩትን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የኮቪድ-19 ማዕበል መከሰቱን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ Feven Bishaw Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የኮቪድ-19 ማዕበል መከሰቱን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታውቋል፡፡ ኢንስቲቲዩቱ ሰሞኑን በተከሰተው ጉንፋን መሰል ወረርሽኝ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡…
የዜና ቪዲዮዎች በአዲስ አበባ ሊጎበኙ የሚችሉ ሥፍራዎች Amare Asrat Dec 31, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=h31B8WvTDlo
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በቡድን ተደራጅተው በውጭ ሃገር ዜጎች ላይ ትኩረት በማድረግ ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Feven Bishaw Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቡድን ተደራጅተው በውጭ ሃገር ዜጎች ላይ ትኩረት በማድረግ የዘረፋ ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦች ላይ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። ፖሊስ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ የአዲስ አበባ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገር አቀፍ ምክክሩ በህዝቦች መካከል ብሄራዊ መግባባት ለመፍጠር እንጂ ከአሸባሪዎች ጋር መደራደርን ታሳቢ ያደረገ አይደለም – አምባሳደር ሬድዋን… Feven Bishaw Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ ምክክሩ በህዝቦች መካከል ብሄራዊ መግባባት ለመፍጠር እንጅ ከአሸባሪው ህወሃት ጋር መደራደርን ታሳቢ ያደረገ አይደለም ሲሉ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በዱከም እና ገላን ከተሞች በመሬትና መሬት ነክ ዙሪያ የሚሰጠው አገልግሎት ሊሻሻል እንደሚገባ ተገልጋዮች ገለፁ Melaku Gedif Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ልዩ ዞን ፊንፊኔ ዙሪያ በሚገኙት ዱከም እና ገላን ከተሞች በመሬትና መሬት ነክ ዙሪያ የሚሰጠው አገልግሎት ሊሻሻል ይገባል ሲሉ ተገልጋዮች ገልፀዋል፡፡ ቅሬታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያቀረቡት…
ቢዝነስ በህዳር ወር ከወጪ ንግድ 333 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ Feven Bishaw Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት በህዳር ወር ከወጪ ንግድ 333 ሚሊየን 932 ሺህ ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለፀ፡፡ በወሩ ከግብርና፣ ከማምረቻው ዘርፍ እና ከማዕድንና ሌሎች ምርቶች ነው 333 ሚሊየን 932 ሺህ የአሜሪካ ዶላር…
የዜና ቪዲዮዎች አገር አቀፍ የፌዴራል እና የክልል መንግስታት የህግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት መድረክ Amare Asrat Dec 31, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=PXPfyrZK5ls
የዜና ቪዲዮዎች ራሳቸውን ከተቀረው ዓለም ያገለሉት የሰሜን ኮሪያው ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን Amare Asrat Dec 31, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=tCoixCfWA00
የሀገር ውስጥ ዜና የወሎ ዩኒቨርሲቲ ከሶስት ወራት በኋላ ወደ መደበኛ መማር ማስተማር ስራ ይመለሳል Feven Bishaw Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ዩኒቨርሲቲ ከሶስት ወራት በኋላ ወደ መደበኛ መማር ማስተማር ስራ እንደሚመለስ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር አስታወቀ፡፡ አሸባሪው ህወሃት በከባድ መሳሪያ በመታገዝ ጭምር በወሎ ዩኒቨርሲቲ 11 ቢሊየን…