የሶማሌ ክልል ፀጥታ ቢሮ አመራሮች ከሶማሊያ ሪፐብሊክ የሂር ሼቤሌ ግዛት ሂራን ዞን አመራሮች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ፀጥታ ቢሮ አመራሮች ከሶማሊያ ሪፐብሊክ የሂር ሼቤሌ ግዛት ሂራን ዞን አመራሮች ጋር በፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በፌርፊር ወረዳ ተወያይተዋል፡፡
በውይይት መድረኩ የሶማሌ ክልል ሰላምና ደህንነት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሙባሽር…