Fana: At a Speed of Life!

ዳያስፖራው የኢንተርኔት ግንኙነት በሌለበት ቦታ የዲጂታል ትምህርት መስጠት የሚያስችል ቴክኖሎጂ ለሙከራ ይዘው መጡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ40 ዓመት በላይ አሜሪካን ሀገር የኖሩት አቶ ሚደቅሳ በየነ የኢንተርኔት ግንኙነት በሌለበት ቦታ የዲጂታል ትምህርት መስጠት የሚያስችል መሳሪያ ለሙከራ ለሀገራቸው ይዘው መጥዋል።   የጠቅላይ ሚኒስትሩን ወደ ሀገር ቤት መመለስ…

ሩሲያ 12 ስኬታማ የኃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች ሙከራ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን የዚርኮን ኃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች በተከታታይ ለ12 ጊዜ በማስወንጨፍ ሀገራቸው ስኬታማ ሙከራ ማድረጓን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ከሀገሪቷ እንዲሁም ከሣይንሥ እና ትምህርት ምክር ቤቶች ጋር በጥምረት ባደረጉት…

 የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በተላለፉ ከ130 ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በተላለፉ ከ130 ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡   ቢሮው የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በአግባቡ በመቆጣጠር…

የሀረሪ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ማካሄድ ጀምረዋል፡፡ በውይይቱ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ፣ የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ…

የኦሚክሮን ስርጭት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ሀገራት የአዲስ ዓመት በዓል እንቅስቃሴን እየገደቡ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሚክሮን ስርጭት በአለም አቀፍ ደረጃ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ሀገራት የአዲስ ዓመት በዓል እንቅስቃሴን እየገደቡ መሆኑ ተገለጸ። የፈረንጆቹ አዲስ አመት በሚከበርበት በዚህ ወቅት በአለም አቀፍ ደረጃ የኮቪድ-19…

ኮሚሽኑ በአስተዳደር ወሰን፣ ማንነት እና ራስን በራስ የማስተዳደር ጉዳዮች ላይ ጥናት ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን በአስተዳደር ወሰን፣ ማንነትና ራስን በራስ የማስተዳደር ጉዳዮች ላይ አገር አቀፍ ጥናት ማከናወኑን አስታውቋል።   የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ከ2012 ጀምሮ…

የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 6 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰሜንና ደቡብ ወሎ ዞኖች በአሸባሪው የሕወሃት ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 6 ሚሊየን ብር የሚገመት ምግብ ነክ የሆኑ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል። የጉባኤው የበላይ ጠባቂ አባቶች በደቡብ ወሎ በአሸባሪው…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀምረዋል።   በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን፣ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በድህረ ጦርነት ላይ ያተኮረ ውይይት በቦንጋ ከተማ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ በጦርነቱ ኢትዮጵያውያን በተባበረ ክንድ ጠላትን አሸንፈው የተወረሩ አካባቢዎችን ነፃ ማውጣት ችለዋል…