ማዕከሉ አገራዊ የምክክር መድረኩ ተልዕኮ እንዲሳካ መገናኛ ብዙሃን ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል አለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስለ አገራዊ የምክክር መድረኩ ኅብረተሰቡ የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖረውና ተልዕኮው እንዲሳካ መገናኛ ብዙሃን የተዛቡ አመለካከቶችን የሚያጠሩ ስራዎችን ተደራሽ በማድረግ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የሕገ መንግስትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል አስታወቀ።…