Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ከ109 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የከተማ ሴፍቲኔት መርሃ ግብር ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ109 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የከተማ ሴፍቲኔት እና የምግብ ዋስትና መርሃ ግብር ሁለተኛው ምእራፍ የፊታችን ሰኞ በይፋ እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ በርበራ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ የሶማሌላንድ የወደብ ከተማ በርበራ ከየካቲት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ። አየር መንገዱ ወደ በርበራ በሳምንት ሶስት ጊዜ በረራ ለማድረግ እቅድ እንዳለውና…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለዳያስፖራው የሚያገለግሉ ልዩ የቅድመ ክፍያ ካርዶች አዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመንግስትን ጥሪ ተከትለው ከመላው ዓለም ወደ ሀገር ውስጥ እየገቡ ላሉ እንግዶች ልዩ የዳያስፖራ የቅድመ ክፍያ ካርዶችን ማዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ ባንኩ በተለያየ የብር መጠን የቅድመ ክፍያ ካርዶችን ያዘጋጀ…

ገረገራ፣ ፍላቂት እና አቃት ከተሞች ተቋርጦባቸው የቆየውን የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙት ገረገራ ፣ ፍላቂት እና አቃት ከተሞች ለአምስት ወራት ያህል ተቋርጦባቸው የቆየውን የኤሌክትሪክ ኃይል መልሰው እንዲያገኙ ተደርጓል። ወራሪው የትግራይ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ከተሞች ያደረሰው የኤሌክትሪክ…

የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተገነባው የአብርሆት ቤተ-መፃህፍት ነገ ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ 4 ኪሎ በዘመናዊ መልኩ የተገነባው ቤተ መፃህፍት የማንበብ ባህልን ለማዳበር ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተመላክቷል።…

በራያ ቆቦ ሮቢት 2ኛ ደረጃ እና መሰናዶ ትምህርት ቤት 19 የተናጠልና የጅምላ መቃብሮች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ራያ ቆቦ ወረዳ በሚገኘው የሮቢት 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት 19 የተናጠልና የጅምላ መቃብሮች ተገኙ። በወረዳው 129 ትምህርት ቤቶች ዘረፋና ውድመት እንደደረሰባቸው የትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።…

የተጎዱ ቅርሶችን ወደ ነበሩበት በመመለስ የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት ይገባል – የቱሪዘም እና የቅርስ ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የተጎዱ ቅርሶችን ወደ ነበሩበት በፍጥነት በመመለስ የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት እንደሚገባ የቱሪዘም እና የቅርስ ባለሙያዎች ተናገሩ።   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስለጣን ከፍተኛ የቅርስ…

በሆሳዕና በእሳት አደጋ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሳዕና ከተማ ትናንት ሌሊት በተከሰተ የእሳት አደጋ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት መውደሙን ፖሊስ አስታወቀ።   በከተማዋ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኘነት ማስተባበሪያ ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ካሳ…

ሸኔ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በንጹሃን ላይ ጥቃት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ሸኔ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ጉንዶ መስቀል ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን የዞኑ አስተዳድርና ፀጥታ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።   የጽህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ አብርሃም ብርሀኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…