በመዲናዋ ከ109 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የከተማ ሴፍቲኔት መርሃ ግብር ሊጀመር ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ109 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የከተማ ሴፍቲኔት እና የምግብ ዋስትና መርሃ ግብር ሁለተኛው ምእራፍ የፊታችን ሰኞ በይፋ እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ…