Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ ከፓርቲዎች ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ በፓለቲካ ፓርቲዎች የቀረቡ አቤቱታዎች ዙሪያ ከፓርቲዎች ጋር እየመከረ ይገኛል፡፡ በቦርዱ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚዴቅሳ በሚመራው በዚሁ ምክክር የፓለቲካ ፓርቲዎች በአባል እና…

ከ95ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ95 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት በተደረገ ክትትል 43 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች እና…

ኢትዮጵያ አሜሪካ ሀገሪቱን ከአጎዋ ተጠቃሚነት ማገዷን በድጋሚ እንድታጤነው ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሜሪካ ሀገሪቱን ከአጎዋ ተጠቃሚነት ማገዷን በድጋሚ እንድታጤነው ጠየቀች።   ባሳለፍነው ሳምንት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኢትዮጵያን ከአጎዋ ማእቀፍ እንድትወጣ በፊርማችው ማፅደቃቸው ይታወቃል።…

ለቀረበላችሁ ጥሪ ምላሽ በመስጠት ወደ ሀገር ቤት የመጣችሁ እንኳን ደህና መጣችሁ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገናን በዓል በሀገር ቤት እንዲያከብሩ ጥሪ የቀረበላቸው 1 ሚሊየን ዳያስፖራዎች ያሳዩትን ምላሽ አስመልክተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው…

የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ መስዋዕትነት ለከፈሉ ጀግኖች ምስጋና ልናቀርብ ይገባል-አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት ለማስጠበቅ የሕይወት መስዋዕትነት ለከፈሉ ጀግና ወገኖች ምስጋና ልናቀርብ ይገባል” ሲሉ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ አስገነዘቡ። ዓለም…

በሰበታ ከተማ በግንባታ ላይ የነበረ ህንፃ ተደርምሶ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰበታ ከተማ 02 ቀበሌ አለም ገና አካባቢ በግንባታ ላይ የነበረ ህንፃ ተደርምሶ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ። አንድ ሰው በፍርስራሹ ውስጥ እየተፈለገ እንደሚገኝም ነው የሰበታ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት ያስታወቀው። የአደጋውን…

በገለኣሉ ወረዳ የአዋሽ ወንዝ በባለፈው ክረምት የሰበረበት ቦታ እና ገዋኔ አካባቢ የአዋሽ ወንዝ የፍሰት ሁኔታ ተጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ እና የተለያዩ አመራሮች በገለኣሉ ወረዳ የአዋሽ ወንዝ በባለፈው ክረምት የሰበረበትን ቦታ እና ገዋኔ አካባቢ የአዋሽ ወንዝ የፍሰት ሁኔታን ጎበኙ፡፡ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር…

ሕዝቡ ከሐዘን ወጥቶ ለትውልድ የሚተርፍ የጀግንነት ሥራ እንዲከውን ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በወልድያ ከተማ ተገኝተው ከሰሜን፣ ከደቡብና ከኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳድር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ከብፁዕ አቡነ ኤርሚያስና ከሌሎች…

“ኔቶ” ዲፕሎማሲያዊ አማራጮችን እንዲያጤን ሩሲያ መከረች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኔቶ ወደ ምሥራቅ የሚያደርገውን መሥፋፋት ገትቶ ዲፕሎማሲያዊ አማራጮች ላይ ቢያተኩር እንደሚበጅ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን መከሩ፡፡ ሩሲያ ኃይፐርሶኒክ ሚሳኤል እያበለጸገች እንደምትገኝ እና ከምዕራባውያኑም ሆነ ከዩክሬን ለሚቃጣ ማንኛውም…

ከተከፈቱ ህገወጥ የገንዘብ መላኪያ ድረ-ገፆች ሰዎች እንዲጠነቀቁ ባንኩ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ አጭበርባሪዎች የተሻለ የመዘርዘሪያ እና የመላኪያ ዋጋ እናቀርባለን በማለት መተግበሪያዎችን እየሰሩ ድረ-ገፅ ላይ እየለቀቁ በመሆኑ ሰዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሳሰበ፡፡ በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና…