Fana: At a Speed of Life!

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል።   ድጋፉን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀኔራል ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው ለመከላከያ ሰራዊት ዋር ኮሌጅ አዛዠ…

የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ጄኔራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ጄኔራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ አዲስ አበባ ገቡ። አዲስ አበባ ሲገቡም የመከላከያ ሚንስትሩ ዶ/ር አብርሀም በላይ እና የብሔራዊ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ…

የአገው ፈረሰኞች ማህበር ክብረ በዓል እና የፈረስ ፌስቲቫል ለ82ኛ ጊዜ በደመቀ መልኩ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሪካዊ ፣ ባህላዊ እና ሀይማኖታዊ ዳራ ያለው በየዓመቱ ጥር 23 የሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ክብረ በዓል እና የፈረስ ፌስቲቫል ዘንድሮ ለ82ኛ ጊዜ በደመቀ ሁኔታ ይከበራል።   የአገው ፈረሰኞች የነፃነት ተጋድሎ ያስመሰከሩና…

አቶ ሙስጠፌ ከአለም ምግብ ፕሮግራም የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከአለም ምግብ ፕሮግራም የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ሚካኤል ደንፎርድ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ሁኔታ ዙሪያ መምከራቸውን ርዕሰ መስተዳድሩ…

እድሳት ሲደረግለት የቆየው የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ህንፃ ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እድሳት ሲደረግለት የቆየው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት ህንፃ ነገ ይመረቃል፡፡   ይህ ታሪካዊና የከተማዋ ምልክት የሆነ ህንፃ ከ57 ዓመት በኋላ ለእድሳት የበቃ ሲሆን፥ የከተማዋን የዘመናት ጉዞ አሻራ የያዘ ታላቅ…

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለሚያስገነባው ባለ 36 ወለል ህንፃ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለዋና መስሪያ ቤት ባለ 36 ወለል ህንፃ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ-ስርዓት ተካሄደ፡፡   በመርሃ ግብሩ ላይ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ፣ የኢትዮጵያ ኤልክትሪክ አገልግሎት…

ጉዳት የደረሰባቸው የጤና ተቋማት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ የ43 ሚሊየን ብር ኘሮጀክት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ፣ በአፋር እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በአሸባሪው ህወሃት ወረራና ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው የጤና ተቋማት ተጠናክረው አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ የ43 ሚሊየን ብር ኘሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ተካሄደ።…

የታጠቅነው ዘመናዊ መሳሪያና ቴክኖሎጂ ዒላማውን ለይቶ የሚመታ በመሆኑ ሠላማዊ ዜጎች ሊጠቁ አይችሉም – ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ አየር ኃይላችን የታጠቀው መሳሪያና ቴክኖሎጂ ዒላማውን ለይቶ የሚመታ በመሆኑ ሠላማዊ ዜጎች የጥቃት ሰለባ ሊሆኑ አይችሉም ሲሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ አሸባሪው ህወሃት "የኢትዮጵያ አየር ኃይል…

በደቡብ ክልል የህብረተሰብ አቀፍ የተፋሰስ የልማት ስራ በኮንሶ ዞን በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የህብረተሰብ አቀፍ የተፋሰስ የልማት ስራ በኮንሶ ዞን በይፋ ተጀመረ፡፡ ከተፈጥሮ አደጋ እራስን ለመታደግ ተፈጥሮን መንከባከብና ማልማት ያስፈልጋል ሲሉ በክልል አቀፍ ይፋዊ ዝግጅቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ…

የመዲናዋ የገቢዎች ቢሮ በ6 ወራት ውስጥ 31 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት 26 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 31 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በመሰብሰብ የዕቅዱን 118 በመቶ ማሳካቱን ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ተፈራ በሰጡት…