Fana: At a Speed of Life!

የደላንታ ወረዳ ወገልጤና ከተማ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአሸባሪው ቡድን እስከ 1 ቢሊየን ብር የሚገመት ሀብት እንደወደመበት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደላንታ ወረዳ ወገልጤና ከተማ ቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ በአሸባሪው እና ዘራፊው ቡድን ከ900 ሚሊየን እስከ 1 ቢሊየን ብር የሚገመት ሀብት እንደወደመበት ገለጸ። የአሸባሪው ህወሓት ሃይሎች በኮሌጁ የነበሩ ሃብቶችን እና የመማሪያ ቁሳቁሶችን…

አሸባሪው ሸኔ የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ ቤተሰብን ጨምሮ 8 ሰላማዊ ሰዎችን ገደለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ 3 ወንድሞችን ጨምሮ 8 ሰላማዊ ሰዎችን ጭካኔ በተሞላበት መንገድ መግደሉን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። የሽብር ቡድኑ ይህን ግፍ የፈፀመው በጅማ ዞን ኖኖ ቤንጃ ወረዳ…

የእሁድ ገበያ በከተማዋ ዉጤታማ በሆነ መንገድ ቀጥሏል – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ሳምንት 14ኛዉን የእሁድ ገበያ የመሸጫ ማዕከል እንደሚከፈት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የእሁድ ገበያ በከተማዋ ዉጤታማ በሆነ መንገድ መቀጠሉን ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡ ከተጀመረ ከ 9 ሳምንታት በላይ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ በሊቀ ጳጳስና የፀረ አፓርታይድ ታጋዩ ዴዝሞንድ ቱቱ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሊቀጳጳስና የፀረ አፓርታይድ ታጋዩ ዴዝሞንድ ቱቱ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። የደቡብ አፍሪካ ሊቀ ጳጳስና የፀረ አፓርታይድ ታጋዩ ዴዝሞንድ ቱቱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ዛሬ መገለፁ ይታወቃል።…

በጅማ ዞን ጋትራ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ በርካቶች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ጋትራ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ 16 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለፀ። አደጋው ዛሬ 6 ሰዓት አካባቢ የደረሰ ሲሆን፥ ፍሬን እንቢ ያለው ተሽከርካሪ ገበያ መሃል ገብቶ የ50 ዓመት እናት ህይወት ሊያልፍ…

አፍሪካዊያን በኢትዮጵያ ላይ የሚፈጸምን ማንኛውንም ጥቃት አፍሪካ ላይ የተቃጣ አድርገን እንቆጥረዋለን – ኡጋንዳዊው ፓን አፍሪካኒስት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “እኛ አፍሪካዊያን በኢትዮጵያ ላይ የሚደርስን ማንኛውንም ጥቃት አፍሪካ ላይ እንደተቃጣ አድርገን እንቆጥረዋለን” ይላሉ የኡጋንዳ ብሔራዊ የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ሊቀ መንበር ዶክተር ሩጋራማ ዳንኤል ገለጹ። አፍሪካዊያን የምዕራቡ ዓለም አገራት…

በምዕራብ ሐረርጌ በ18 የሸኔ የሽብር ቡድን አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሐረርጌ ዞን 18 የሸኔ የሽብር ቡድን አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡ የሸኔ የሽብር ቡድን አባላቱ በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በሚኤሶ ወረዳ የሽብር ተግባር ሊፈጽሙ ሲንቀሳቀሱ በአካባቢው የጸጥታና የኅብረተሰብ ተሳትፎ እስከ ጉቢ ቦርዶዴ ወረዳ…