Fana: At a Speed of Life!

የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ ለተፈናቀሉ ወገኖች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉ ወገኖች በጥሬ ገንዘብና በአይነት የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃርን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ የስራ…

በተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግ የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም አሁን በሀገሪቱ የተከሰተው ጦርነት…

ቻይና የአውሮፓ ህብረት በሆንግ ኮንግ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እየገባ ነው ስትል ከሰሰች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህብረቱ የቻይና መልዕክተኛ ቢሮ እንዳስታወቀው የቻይና ልሾ ገዝ በሆነችው ሆንግ ኮንግ እሁድ በተካሄደው የልዩ አስተዳደር ክልል ምርጫን በተመለከተ የአውሮፓ ህብረት ጣልቃ ገብቷል ሲል ከሷል፡፡ ቻይና ተቃውሞ ያቀረበችው የአውሮፓ ህብረት የውጭ…

ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ቶታል አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት አለፈ፡፡ በአደጋው የደረሰ የከባድ እና የቀላል ጉዳት መጠን ቁጥር ግን ለጊዜው አለመታወቁ ነው የተገለፀው፡፡…

በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና ላይ ትኩረት ያደረገ ክልላዊ የምክክር መድረክ በወራቤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራንን ሚና ማጎልበት ላይ ትኩረት ያደረገ ክልላዊ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የደቡብ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከምሁራን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየመከሩ ነው፡፡ በውይይቱ…

በህወሃት የሽብር ቡድን በ4 ዓመት ልጇ ፊት የተደፈረችውና የ5 ወር ጽንሷ የተቋረጠባት ወጣት

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሃት ሽብር ቡድን በ4 ዓመት ልጇ ፊት በቡድን የተደፈረችውና የአምስት ወር ጽንሷ የተቋረጠባት የ27 ዓመቷ የሸዋሮቢት ከተማ ወጣት ለከፋ የጤናና ስነ ልቦና ችግር ተጋልጣለች። የሽብር ቡድኑ በሸዋሮቢት ከተማ ሀብትና ንብረት…

የፓዊ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጉዳት ለደረሰባቸው የሰራዊት አባላት ድጋፍ ለማድረግ የህክምና ቡድን ሽኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሌጁ በአሸባሪው ህወሃት አማካኝነት በተከፈተው ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የሰራዊት አባላት የህክምና ድጋፍ ለመስጠት ፈቃደኛ የሆኑ የሃኪሞች ቡድን ሽኝት አድርጓል። 11 አባላትን ያካተተው የህክምና ቡድን ወደ ባህር ዳር ከተማ…

ራሳቸው ባወደሙት ሆስፒታል የታከሙ ቁስለኛ የአሸባሪው ህወሃት ወታደሮች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሃት ወታደሮች በዘረፉት እና በአወደሙት ሆስፒታል ቁስለኛ ሆነው ታክመውበታል፡፡ በጋሸና ግንባር የዓፄ ውሃ ምሽግ በጀግናው መከላከያ ሰራዊት በአማራ ልዩ ሐይል፣ ፋኖ እና ሚሊሻ ሲደመሰስ የሽብር ቡድኑ ለውጊያ…

የህዝብ እና የሀገርን አደራ ለመወጣት ምንጊዜም ዝግጁ ነን- የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የጦር አመራሮችና አባላት

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ እና የሀገርን አደራ በማንኛውም ጊዜ ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የጦር አመራሮች እና አባላት ተናገሩ። የህወሓት የሽብር ቡድንን ለማጥፋት ከሜካናይዝድ እስከ አግረኛ ድረስ በመቀናጀት የተሰጠንን ግዳጅ…