Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት የፈጸማቸውን የወንጀል ድርጊቶች የሚያጣሩ 11 መርማሪ ቡድኖች ተሰማርተዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና አፋር ክልሎች አሸባሪው ህወሓት የፈጸማቸውን የወንጀል ድርጊቶች የሚያጣሩ 11 መርማሪ ቡድኖች መሰማራታቸውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ አባል የሆነው የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።   የፌዴራል ፖሊስ ምክትል…

አቶ ካሳሁን እምቢአለ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ካሳሁን እምቢአለ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ ሆነው ተሾሙ፡፡   የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄው 4ኛ ዙር 9ኛ ዓመት 32ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ካሳሁን እምቢአለን…

በጦርነቱ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 27 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማት ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በጦርነቱ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 27 ሚሊየን ብር የሚገመት የአልባሳትና የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።   ኮሚሽኑ አክት አሊያንስ…

የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ውሳኔ በኢትዮጵያ ምድር ተፈጻሚነት የለውም – አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአውሮፓ፣ አሜሪካ፣ እስያ እና መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከአምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡  …

በመዲናዋ ሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ሲያጥቡና ሲያባዙ የነበሩ 2 የውጭ አገር ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ኤድናሞል አካባቢ በሚገኘው ሞዛይክ ሆቴል ውስጥ ሲያጥቡና ሲያባዙ የነበሩ ሁለት የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡  …

መንግስት አሸባሪውን ህወሓት ይዟቸው ከነበሩ አካባቢዎች በማስወጣት ወረራውን መቀልበስ ችሏል – ቢለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አሸባሪውን ህወሓት ይዟቸው ከነበረሩ አካባቢዎች በማስወጣት ወረራውን መቀልበስ መቻሉን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ሃላፊ ቢለኔ ስዩም ገለጹ፡፡ ሃላፊዋ በዛሬው እለት መቀመጫቸውን…