Fana: At a Speed of Life!

በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ የጎዳናና የአገር አቋራጭ የአትሌቲክስ ውድድሮች ላይ የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በታይዋን በተደረገ የታይፒ ማራቶን ውድድር በወንዶች ደመቀ ካሰው 2…

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት ጉዞን አስመልክቶና የተፈናቀሉ ወገኖችን መርዳት በሚችሉበት ሁኔታ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኮሎራዶና ሲያትል እንዲሁም በስዊዘርላንድ ጄኔቭና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የታላቁ ወደ ሀገር ቤት ጉዞን አስመልክቶና የተፈናቀሉ ወገኖችን መርዳት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ የበይነ መረብ ውይይት አካሄዱ፡፡…

የዳላቲ-ኦዳ እና የጉባ ጎንቆሮ ቀበሌ የኤሌክትሪክ መስመር ጥገና ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋርጦ የነበረው የዳላቲ - ኦዳ 40 ኪሎ ሜትር እና የጉባ ጎንቆሮ ቀበሌ የኤሌክትሪክ መስመር የጥገና ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ…

ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን መካከለኛ እና ሰፋፊ የመስኖ ግንባታ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ነው – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን መካከለኛ እና ሰፋፊ የመስኖ ግንባታ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

በ3ኛው የቱርክ አፍሪካ ጉባኤ አፍሪካውያን በራሳቸው መቆም እንዲችሉ ያለሙ ጉዳዮች በስፋት ተነስተዋል- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተሳተፈችበት በሶስተኛው የቱርክ አፍሪካ ጉባኤ አፍሪካውያን በራሳቸው መቆም እንዲችሉ የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮሩ ትብብሮች ያስፈልጓቸዋል የሚል ሀሳብ ተራምዶበታል፡፡ አፍሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ውክልና…

ሸኔ አባላት ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቄለም ወለጋ ዞን አንፍሎ እና ጋዎ ቄቤ ወረዳዎች የሸኔ አባላት ከዘረፉት ሀብት እና ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ ከኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ እንዳመላከተው÷ ቡድኑ ዘርፎት ከነበረው 56…

ቦርዱ በአዋጁ አፈጻፀም ዙሪያ በሲዳማ ክልል የመስክ ምልከታ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ በሲዳማ ክልል በተለያዩ ወረዳዎችና ክፍለ ከተሞች በአዋጁ አፈጻፀም ዙሪያ የመስክ ምልከታ አካሄደ፡፡ ቦርዱ በሀዋሳ ሀይቅ ዳርና በመሀል ክፍለ ከተሞች፣ በሸበዲኖ ወረዳ ለኩ ከተማ እና በዳሌ ወረዳ ይርጋለም ከተማ…

ተላላክ፣ ደዌና ዳሊፋጌ ወረዳዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተላላክ፣ ደዌና ዳሊፋጌ ወረዳዎች ተቋርጦባቸው የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አሸባሪው የህውሃት ቡድን በአፋር ክልል ወረራ ባደረገበት ወቅት የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ከፍተኛ…

የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የ3 ዓመት ልጄ ላይ መሳሪያ በመደገን አስገድደው ደፍረውኛል- የወልዲያ ከተማ ነዋሪ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የ3 ዓመት ልጄ ላይ መሳሪያ አቀባብለው በመደገን አስገድደው ደፍረውኛል ስትል የወልዲያ ከተማ ነዋሪዎ የግል ተበዳይ ገለጹ፡፡ የወልዲያ ከተማ ከአሸባሪው ህወሃት ቡድን ነፃ መውጣቷን ተከትሎ ወራሪው…

በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የበቃ ንቅናቄ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድና ቨርጂንያ ግዛቶች የበቃ ንቅናቄ አካል የሆነ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ በግዛቶቹ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጣልቃ ገብነት እና የሀሰት…