Fana: At a Speed of Life!

በወላይታ ሶዶና በዙሪያዋ ባሉ ከተሞች የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የመካከለኛና ዝቅተኛ መስመር ማስፋፊያ ዝርጋታ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ሶዶና በዙሪያዋ ያሉ ከተሞችን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የሚያስችል የመካከለኛና የዝቅተኛ መስመር ማስፋፊያ ዝርጋታ ማከናወኑን የወላይታ ሶዶ ዲስትሪክት ዲስትሪቡዩሽን ሜይቴናንስ ስራ አስኪያጅ ገረሱ ቴጋ አስታወቁ፡፡…

የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ ከፌዴራል ፖሊስ፣ ከኦሮሚያ ፖሊስ፣ ከድሬዳዋ ፖሊስ እና ከሐረሪ ፖሊስ በተውጣጣ በዕዝ የሚመራ ግብረ ኃይል በቂ ዝግጅት ማድረጉ ተገልጿል፡፡…

በጂንካ በ241 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚገነባ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን የጂንካ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ በዘላቂነት መፍታት ያስችላል የተባለለት ከ241 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።   "የጂንካ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ታዬ ጋንማይ ለግንባታው…

በወልዲያ 5 ለፍቶ አዳሪዎች እንዲንበረከኩ ተደርጎ በጥይት እሩምታ ተጨፍጭፈዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በወልዲያ ከተማ ውሃ ለመቅዳት ወንዝ የወረዱ አምስት ለፍቶ አዳሪዎችን በሰልፍ እንዲንበረከኩ በማድረግ በጥይት እሩምታ ጨፍጭፏል።   የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የጨለማ ጊዜ ያሳለፉት በመብራት እጦት ብቻ ሳይሆን…

አሸባሪው ህወሓት በወልዲያ ሆስፒታልና ዩኒቨርሲቲ ላይ ከፍተኛ ውድመት ፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ እና በወልዲያ አጠቃላይ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ላይ ከፍተኛ ዘረፋ እና ውድመት መፈጸሙ ተገለጸ፡፡   አሸባሪው ህወሓት የወልዲያ አጠቃላይ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን በመዝረፉና በማውደም…

ዩኒሴፍ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የትምህርት ግብዓቶችን ለጋምቤላ ክልል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በጋምቤላ ክልል የትምህርት ተደራሽነትና ጥራትን ለማሻሻል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸውን የተለየዩ የትምህርት ግብዓቶችን ድጋፍ አደረገ።…

የአልወሃ ድልድይ በአሸባሪው ህወሃት ፈርሷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከወልዲያ ወደ ቆቦ የሚወስደው የአልወሃ ድልድይ በአሸባሪው ህወሃት ፈርሷል።   አሸባሪው ህወሃት በገባባቸው አካባቢዎች ሁሉ መሰረተ ልማቶችንና የህዝብ መገልገያዎችን መዝረፍና ማውደም ዋነኛ ዓላማው አድርጎ ተንቀሳቅሷል።…

አቶ ደመቀ መኮንን የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላልይበላ አብያተክርስቲያናትን እና ገዳማትን ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላልይበላ አብያተክርስቲያናትን እና ገዳማትን ተመልክተዋል።   ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር የሰላም ሚኒስተሩ ብናልፍ…

የመዲናዋ አርሶ አደሮች ለመከላከያ ሰራዊት ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች ነዋሪ የሆኑ አርሶ አደሮች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ11ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል።   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የሚገኙ አርሶ…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ተቋማትና ንብረት አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋር ክልል ወረራ በፈጸመበት ወቅት ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ተቋማትንና ንብረት ማውደሙ ተገለጸ።   የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በትምህርት ሴክተር ዙሪያ ከአፋር ክልል…