በወላይታ ሶዶና በዙሪያዋ ባሉ ከተሞች የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የመካከለኛና ዝቅተኛ መስመር ማስፋፊያ ዝርጋታ ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ሶዶና በዙሪያዋ ያሉ ከተሞችን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የሚያስችል የመካከለኛና የዝቅተኛ መስመር ማስፋፊያ ዝርጋታ ማከናወኑን የወላይታ ሶዶ ዲስትሪክት ዲስትሪቡዩሽን ሜይቴናንስ ስራ አስኪያጅ ገረሱ ቴጋ አስታወቁ፡፡…