በሶማሌ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የህብረተሰቡን ህይወት ለመታደግ ጥረት እየተደረገ ነው – ኢ/ር መሐመድ ሻሌ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በዝናብ እጥረት ምክንያት ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የህብረተሰቡን ህይወት ለመታደግ አስፈላጊው ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ገለጸ፡፡
የሶማሌ ከፍተኛ አመራሮች ከክልሉ ምሁራን ማህበር አባላትና…