Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የህብረተሰቡን ህይወት ለመታደግ ጥረት እየተደረገ ነው – ኢ/ር መሐመድ ሻሌ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በዝናብ እጥረት ምክንያት ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የህብረተሰቡን ህይወት ለመታደግ አስፈላጊው ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ገለጸ፡፡   የሶማሌ ከፍተኛ አመራሮች ከክልሉ ምሁራን ማህበር አባላትና…

በመተከል ዞን ለውክልና ጦርነት የተሰለፉ ፀረ-ሰላም ሃይሎች ላይ የተጠናከረ እርምጃ ይወሰዳል-አቶ ገዱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ለውክልና ጦርነት የተሰለፉ ፀረ-ሰላም ሃይሎች ላይ የተጠናከረ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደሕንነት ጉዳዮች አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ።   የአካባቢው ማህበረሰብም…

ግሪክ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ይብልጥ ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣2014(ኤፍ ቢሲ) ተቀማጭነታቸው በሮም፣ ጣሊያን ሆኖ በግሪክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከግሪክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፖለቲካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል ሀሪስ ላላኮስ ጋር ተወያዩ።   በውይይቱ አምባሳደር ደሚቱ ስለ የህወሓት የሽብር ቡድን…

በአሸባሪው ህወሓት የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም ሙስሊሙ ማኅበረሰብ የወገን አለኝታነቱን ማሳየቱን እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 10፣2014(ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪው ህወሓት የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም ሙስሊሙ ማኅበረሰብ የወገን አለኝታነቱን ማሳየቱን እንዲቀጥል የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ፡፡   በአሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት የተፈናቀሉ…

አሜሪካ በዊክሊክስ መስራች ጁሊያን አሳንጅ ላይ የመሰረተችው ክስ የዓለም የመገናኛ ብዙሃን ነፃነትን የሚጎዳ ነው- ሰቴላ ሞሪስ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ዩናይትድ ስቴትስ በዊክሊክስ መስራች ጋዜጠኛ ጁሊያን አሳንጅ ላይ የመሰረተችው ክስ የአለም የመገናኛ ብዙሃን ነፃነትን የሚጎዳ ነው ስትል የቅርብ ጓደኛዉ ሰቴላ ሞሪስ ተናገረች። አውስትራሊያዊ  ጋዜጠኛ፣ አርታኢ፣ አሳታሚ እና የዊክሊክስ መስራች ጁሊያን…

በኢትዮጵያ ላይ የሚደረግን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በናይሮቢ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበቃ ወይም #NoMore ንቅናቄ አካል የሆነ እና በኢትዮጵያ ላይ የሚደረግን የውጭ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በኬኒያ ናይሮቢ እየተካሄደ ነው፡፡   በሰልፉ ላይ በኬንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያን…

ለባቡር የተዘረጋ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ስርቆት ሲፈጽሙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለቀላል ባቡር የተዘረጋ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ስርቆት ሲፈፅሙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።   ግለሰቦቹ ከጸሃይ ሪል ስቴት አደባባይ እስከ መሪ ፖሊስ…

የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ ለሚያደርገው ጣልቃ ገብነት ለመጠቀም ለአዲስ ስታንዳርድ የኦንላይን መፅሔት ቀጥታ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ ታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ስታንዳርድ በመባል የሚታወቀው የኦንላይን መፅሄት በዴሞክራሲ ማስፋፋት ስም በሀገራት የውስጥ ፖለቲካ በመግባት ከሚፈተፍተው የአሜሪካ "ኢንዶውመንት ፎሮ ዴሞክራሲ" ከተባለው የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ተቋም ቀጥታ የገንዘብ ድጋፍ…

ኢትዮጵያ በአገር ውስጥ የማምረት አቅሟን ማሳደግና ዓለም ዓቀፍ የገበያ አማራጮቿን ማስፋት ይገባታል- የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ጫናውን ለመመከት በአገር ውስጥ የማምረት አቅሟን ማሳደግና ዓለም ዓቀፍ የገበያ አማራጮቿን ማስፋት እንደሚገባት የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ገለጹ። በኢትዮጵያ ጦርነት ከፍቶ ዘርፈ ብዙ ጥፋት እያደረሰ የሚገኘውን…