Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የአይነት ድጋፍ አስረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቴክኒክ ሙያ ስልጠና እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ስር የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች ከ23 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ስንቅና ቁሳቁስ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት አስረከቡ። ድጋፉን በደሴ ግንባር በመገኘት…

አምባሳደር ጀማል ከባህሬን የነዳጅ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢፌዴሪ ቆንስላ ጽህፈት ቤት አምባሳደር ጀማል በከር ከባህሬን የነዳጅ ሚኒስትር ሼክ መሀመድ ጋር በሁለትዮሽ እንዲሁም በባለ ብዙ ወገን ቀጠናዊ ግንኙነቶች ላይ ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ጀማል በከር በሀገራችን ባለው አጠቃላይ የሠላምና…

አሸባሪው ህወሓት ያላከበረው የተኩስ አቁም መንግስት ለሰላም የሄደውን ርቀት የሚያሳይ ነው – አቶ ዛዲግ አብርሃ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ያላከበረው የመንግስት የተናጥል የተኩስ አቁም የኢትዮጵያ መንግስት ለሰላም የሄደውን ርቀት የሚያሳይ እንደሆነ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሚኒስትር አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ከዶች ቬሌ “ኮንፍሊክት…

የአሸባሪ ቡድኑን እኩይ ተግባር የሚያወግዙ ሰልፎች በሀረር፣ ደብረማርቆስ፣ ዲላና ሳውላ፣ ጋምቤላና አሶሳ ከተሞች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪ ቡድኑን ህወሃት እኩይ ተግባር የሚያወግዙ እና አሜሪካና አንዳንድ የአውሮፓ ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ እያደረጉት ያለውን ጣልቃ ገብነት የሚያወግዙ ሰልፎች በሀረር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ዲላና ፣ ሳውላ፣ ጋምቤላ እና አሶሳ ከተሞች ተካሄዱ፡፡…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኮትዲቯር ገቡ

አዲስ አበባ፤ታህሳስ 7፣2014(ኤፍ ቢሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኮትዲቯር አቢጃን ገብተዋል። ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ በቆይታቸው ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እና የኢትዮጵያና የኮቲዲቯር የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ ከሀገሪቱ ፕሬዝደንት ጋር…

የህገ- መንግስት አጣሪ ጉባኤ እጩ አባላት እንዲሾሙ የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ እጩ አባላት እንዲሾሙ የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ጸደቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት ሶስተኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል። በህገ መንግስቱ መሰረት በሕዝብ ተወካዮች ምክር…

ለአምራች ኢንተርፕራይዞች የብድር ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 200 ሚሊየን ዶላር በጀት አለ- የአነስተኛና መካካለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የብድር ድጋፍ የሚውልና ለ3 ዓመት የሚተገበር ተጨማሪ የ200 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት መኖሩን የአነስተኛና መካካለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት አስታወቀ፡፡ የፕሮጀክቱ አስተባባሪ…

አሸባሪው ህወሓት በአማራና አፋር ክልሎች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ የእርሻ መሬት ከልማት ውጭ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በወረራ ይዟቸው በነበሩ የአማራና የአፋር ክልሎች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ የእርሻ መሬት ከልማት ውጭ ማድረጉን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዘንድሮ መኸር 13 ሚሊየን ሄክታር መሬት በማረስ 375…

ወድቆ ያገኙትን 3 ሺህ 900 ዶላር ያስረከቡት የፖሊስ አባላት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አራት የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት ወድቆ ያገኙትን 3 ሺህ 900 የአሜሪካ ዶላር ማስረከባቸውን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ምክትል ኢንስፔክተር ዘነበ እሸቱ ፣ምክትል ኢንስፔክተር ዳግም ግርማ እና ዋና ሳጅን አለምነሽ ግርማ የተባሉ የአቃቂ አካባቢ…