በአዲስ አበባ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የአይነት ድጋፍ አስረከቡ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቴክኒክ ሙያ ስልጠና እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ስር የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች ከ23 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ስንቅና ቁሳቁስ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት አስረከቡ።
ድጋፉን በደሴ ግንባር በመገኘት…