Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች ለመሰረታዊ ፍላጎቶቻቸው አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚሰጥ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድና ምክትላቸው ኢብራሂም ኡስማን የሚመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በኩርፋሳዋ ቀበሌ የሚገኙ ተፈናቀይ ዜጎችን ገበኙ፡፡ ልዑካን ቡድኑ ከአሁን በፊት መንግስት በሲቲ ዞን መኤሶ ወረዳ ሙሊ ከተማ ላይ…

በአፍሪካ ኮቪድ-19 የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ8 ነጥብ 8 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ታኅሣሥ 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ እጅግ እየተስፋፋ እንደሆነና በሽታው የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ8 ነጥብ 8 ሚሊየን መብለጡ ተገለጸ፡፡ ምንም እንኳን አፍሪካ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመግታት ከፍተኛ ርብርብ እያደረገች ቢሆንም በአህጉሪቱ 8 ሚሊየን…

የናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የግንባታ እንቅስቃሴ ተጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ በቻይና ባለሃብቶችና በኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ ባለቤትነት እየተገነባ የሚገኘውን የናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የግንባታ እንቅስቃሴ ተጎብኝቷል። በጉብኝቱ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የማዕድን ሚኒስትር…

የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ትምህርትና ፖለቲካ መለያየት አለባቸው – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ትምህርትና ፖለቲካ መለያየት እንዳለባቸው የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ለመጀመሪያ ጊዜ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ሠራተኞች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡…

የአማራ ባለሃብቶች ጥምረት ለአቶ እሸቴ ሞገስ ቤተሰቦች 2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባለሃብቶች ጥምረት ለአገሩ ህልውና ከልጁ ጋር በክብር ለተሰዋው የአቶ እሸቴ ሞገስ ቤተሰቦች 2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የአቶ እሸቴ ሞገስ ታናሽ ወንድም ዶክተር ይተብቱ ሞገስ ተረክበዋል፡፡ አቶ እሸቴ ሞገስ  ከልጃቸው…

የደቡብ እና የሀረሪ ክልሎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ6 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ እና የሀረሪ ክልሎች ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ6 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አደረጉ ፡፡ የደቡብ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ5 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ ሲያደርግ ÷ ድጋፉን የክልሉ ርዕሰ…

በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት የተፈናቀሉ ወገኖችን በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ቀያቸው መመለስ እንደሚጀመር ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሽባሪው የትህነግ ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ የአሽባሪው ህወሓት ቡድን በከፈተው…

የተለያዩ ተቋማት የመንግስት ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች፣የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ሰራተኞች እና የምዕራብ ወለጋ ዞን የጋንጂ ወረዳ የመንግስት ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ፡፡   የአራዳ…

የኦሮሞ አባ ገዳዎች ጠ/ሚ ዐቢይ በጦር ግንባር ያስመዘገቡትን ድል አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግንባር ድረስ ዘምተው አመራር በመስጠት ላስመዘገቡት ድል ከፍተኛ አድናቆቱን ገለጸ፡፡   የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ለጠቅለይ ሚኒስትሩ “ዐቢቹ አባ ቢያ” የሚል ስያሜንም…

የኢንዱስትሪዎችን ምርታማነት ማሳደግ በዘርፉ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው-አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪዎችን ምርትና ምርታማነት ማሳደግ በዘርፉ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ በሞጆ ከተማ የሚገኙ የቆዳ ኢንዱስትሪዎችን የጎበኙት አቶ መላኩ አለበል በኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማሩ የግል…