Fana: At a Speed of Life!

በደሴ ሆስፒታል ላይ የደረሰው ውድመት የህወሓትን ጭካኔ ገደብ የለሽነት ቢያሳይም የዓለም ጤና ድርጅት ግን ዝምታን መርጧል-አምባሳደር ታየ አጽቀ ስላሴ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በደሴ ሆስፒታል ላይ የደረሰው ውድመት የህወሓት ጭካኔ ገደብ እንደሌለው በግልፅ ይመሰክራል ሲሉ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ፡፡ አምባሳደሩ በትዊተር…

ኢትዮጵያ ያጋጠማትን የውስጥ ችግር በመፍታት የቀደመውን የፖለቲካና ማህበራዊ ሁኔታ የማስቀጠል አቅም አላት- ባህራት ራጅ ፓውዲያል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኔፓል የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ከኔፓል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባህራት ራጅ ፓውዲያል ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በወቅቱም አምባሳደር ትዝታ በኢትዮጵያ እና ኔፓል መካከል እ.ኤ.አ በ1971…

ህወሓት በዋድላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ42 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ውድመት አድርሷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ከ42 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የንብረት ዘረፋና ውድመት መፈጸሙን በሰሜን ወሎ ዞን የዋድላ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ አቶ ተስፋዬ ፋንታሁን አስታወቁ፡፡ የሽብር ቡድኑ…

የየካ ክፍለ ከተማ ሰራተኞች በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪዎቹ የህውሓትና ሸኔ ቡድኖች በፈፀሙት ወረራ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ መጠለያ ውስጥ ለሚገኙ ወገኖች የየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አድርገዋል።…

በአሜሪካ አምስት ግዛቶችን የመታው ሃይለኛ አውሎ ንፋስ ከባድ ጉዳት አደረሠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩናይትድ ስቴትስ አምስት ግዛቶችን የመታው ከባድ አውሎ ንፋስ 80 ሰዎችን ሲገድል መንደሮችን አውድሟል። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከአውሎ ንፋሱ አደጋ ጋር በተያያዘ በኬንታኪ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያወጡ…

በአማራ ክልል የወደሙ የትምህርት ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ሚንስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የሚመራ ልዑክ በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ አሸባሪው ህወሓት ወርሯቸው በነበሩ አካባቢዎች ዘረፋና ውድመት የተፈጸመባቸውን ትምህርት ቤቶች ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ በሽብር ቡድኑ…

የተለያዩ ተቋማት እንዲሁም አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክ ሙያ ስልጠና እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ፣ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን እንዲሁም የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡…

የ’በቃ’ ዘመቻ አካል የሆነ ሰልፍ በሜልቦርን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ’በቃ' ወይም '#NoMore' ዘመቻ አካል የሆነ ሰላማዊ ሰልፍ በአውስትራሊያ ሜልቦርን ከተማ በበሀገሪቱ ፓርላማ ፊት ለፊት ተካሂዷል። ሰልፈኞቹ ባሰሙት መፈክር የምዕራቡ ዓለም አንዳንድ አገራት በኢትዮጵያ ላይ እያደረጉት ያለውን…

የመዲናዋ ጤና ቢሮ ለሸደሆ መቄት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለሸደሆ መቄት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የመድሃኒትና የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ…

በውጪና በክልሉ የሚገኙ የሶማሌ ክልል ዳያስፖራዎች በእውቀትና የሙያ ሽግግር ስራዎች ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት በአሁኑ ወቅት የክልሉን ህዝብ ህይወት ለማሻሻል እያደረገ የሚገኘውን ጥረት ለማሳካት የክልሉ ዳያስፖራዎች ሙያና እውቀታቸውን በማሸጋገር የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪ ቀርቧል። የሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንትና…